https://amh.sputniknews.africa
የቱኒዚያ የቀድሞ ጠቅላይ ሚኒስትር የፑቲንን የሰላም ድርድር ሃሳብ 'አስፈላጊ እና ወሳኝ እርምጃ' ሲሉ ገለፁ
የቱኒዚያ የቀድሞ ጠቅላይ ሚኒስትር የፑቲንን የሰላም ድርድር ሃሳብ 'አስፈላጊ እና ወሳኝ እርምጃ' ሲሉ ገለፁ
Sputnik አፍሪካ
የቱኒዚያ የቀድሞ ጠቅላይ ሚኒስትር የፑቲንን የሰላም ድርድር ሃሳብ 'አስፈላጊ እና ወሳኝ እርምጃ' ሲሉ ገለፁ ግልጽ እና ሚዛናዊ ስምምነት ለመፍጠር፣ የአካባቢውን ደህንነት እና መረጋጋት ለማረጋገጥ እንዲሁም የችግሩን መሠረታዊ መንስዔዎች ለመፍታት ሰፊ... 12.05.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-05-12T13:37+0300
2025-05-12T13:37+0300
2025-05-12T13:54+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/0c/390565_0:96:1024:672_1920x0_80_0_0_fa9093ff34148b2ea808511d389cb401.jpg
የቱኒዚያ የቀድሞ ጠቅላይ ሚኒስትር የፑቲንን የሰላም ድርድር ሃሳብ 'አስፈላጊ እና ወሳኝ እርምጃ' ሲሉ ገለፁ ግልጽ እና ሚዛናዊ ስምምነት ለመፍጠር፣ የአካባቢውን ደህንነት እና መረጋጋት ለማረጋገጥ እንዲሁም የችግሩን መሠረታዊ መንስዔዎች ለመፍታት ሰፊ ድርድር ያስፈልጋል ሲሉ ራፊቅ አብደሰላም ለስፑትኒክ ተናግረዋል። አብደሰላም "አውሮፓውያን ለደህንነታቸው የመስጋት መብት አላቸው፤ ሩሲያም እራሷን ለመከላከል እና ደህንነቷን ለመጠበቅ፣ ዋስትናዎችን ለማግኘት እንዲሁም ለደህንነት፣ ለወታደራዊ እና ለስትራቴጂካዊ ስጋቶች ያለመጋለጥ መብት አላት" ብለዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/0c/390565_0:0:1024:768_1920x0_80_0_0_16246de66e2c2f00fdce847b29e12e39.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የቱኒዚያ የቀድሞ ጠቅላይ ሚኒስትር የፑቲንን የሰላም ድርድር ሃሳብ 'አስፈላጊ እና ወሳኝ እርምጃ' ሲሉ ገለፁ
13:37 12.05.2025 (የተሻሻለ: 13:54 12.05.2025) የቱኒዚያ የቀድሞ ጠቅላይ ሚኒስትር የፑቲንን የሰላም ድርድር ሃሳብ 'አስፈላጊ እና ወሳኝ እርምጃ' ሲሉ ገለፁ
ግልጽ እና ሚዛናዊ ስምምነት ለመፍጠር፣ የአካባቢውን ደህንነት እና መረጋጋት ለማረጋገጥ እንዲሁም የችግሩን መሠረታዊ መንስዔዎች ለመፍታት ሰፊ ድርድር ያስፈልጋል ሲሉ ራፊቅ አብደሰላም ለስፑትኒክ ተናግረዋል።
አብደሰላም "አውሮፓውያን ለደህንነታቸው የመስጋት መብት አላቸው፤ ሩሲያም እራሷን ለመከላከል እና ደህንነቷን ለመጠበቅ፣ ዋስትናዎችን ለማግኘት እንዲሁም ለደህንነት፣ ለወታደራዊ እና ለስትራቴጂካዊ ስጋቶች ያለመጋለጥ መብት አላት" ብለዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X