ኢብራሂም ትራኦሬ ከሞስኮ የድል በዓል አከባበር "ብዙ ትምህርት ወስጃለሁ" አሉ

ሰብስክራይብ

ኢብራሂም ትራኦሬ ከሞስኮ የድል በዓል አከባበር "ብዙ ትምህርት ወስጃለሁ" አሉ

የቡርኪና ፋሶ ፕሬዝዳንት የሶቪየት ሕዝብ ናዚዝምን ለመዋጋት 27 ሚሊዮን ሕይወት መስዋዕት ያደረገበት ትግል እና የቡርኪናቤ ሕዝብ የሽብርተኝነት ስጋትን የተቋቋመበት መንገድ ይመሳሰላሉ ብለዋል።

ለስፑትኒክ አፍሪካ በሰጡት ቃለ ምልልስ የምናጣው ቢኖርም "እንደምናሸንፍ ስለምናውቅ፤ ተስፋ አንቆርጥም" ሲሉ አስረግጠው ተናግረዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0