https://amh.sputniknews.africa
ማሰቃየት፣ ብዝበዛ እና ሰብዓዊነትን ማዋረድ፦ "ናዚዝም ቢያሸንፍ ኖሮ አስከፊ በሆነ ነበር" ሲሉ ትራኦሬ ተናገሩ
ማሰቃየት፣ ብዝበዛ እና ሰብዓዊነትን ማዋረድ፦ "ናዚዝም ቢያሸንፍ ኖሮ አስከፊ በሆነ ነበር" ሲሉ ትራኦሬ ተናገሩ
Sputnik አፍሪካ
ማሰቃየት፣ ብዝበዛ እና ሰብዓዊነትን ማዋረድ፦ "ናዚዝም ቢያሸንፍ ኖሮ አስከፊ በሆነ ነበር" ሲሉ ትራኦሬ ተናገሩ የቡርኪና ፋሶ መሪ ኢብራሂም ትራኦሬ በሞስኮ በተካሄደው የድል ቀን ወታደራዊ ሰልፍ ላይ ከተገኙ በኋላ "በእርግጥም በዓለም እብደት ነበር።... 12.05.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-05-12T11:02+0300
2025-05-12T11:02+0300
2025-05-12T11:24+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/0c/389133_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_5fc19d870e8ebd0804fc61492ead3158.jpg
ማሰቃየት፣ ብዝበዛ እና ሰብዓዊነትን ማዋረድ፦ "ናዚዝም ቢያሸንፍ ኖሮ አስከፊ በሆነ ነበር" ሲሉ ትራኦሬ ተናገሩ የቡርኪና ፋሶ መሪ ኢብራሂም ትራኦሬ በሞስኮ በተካሄደው የድል ቀን ወታደራዊ ሰልፍ ላይ ከተገኙ በኋላ "በእርግጥም በዓለም እብደት ነበር። አፍሪካ በዚህ ወሳኝ ትግል ተሳትፋለች" ሲሉ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል። ፕሬዝዳንቱ ናዚዝምን ለማሸነፍ በተካሄደው ትግል እጅግ የከፋውን ዋጋ የከፈለው የሶቪየት ሕዝብ ያሳየውን የጀግንነት ተጋድሎም አንስተዋል። "በጦርነቱ ወቅት ከማንም በላይ ብዙ ኪሳራና ውድመት የደረሰበት የሶቪየት ሕዝብ ነው። በዚህም ምክንያት አመስጋኞች ነን፤ እናም ድላቸው የዓለምን አሁናዊ ሁኔታ በመቅረጽ እና አፍሪካም በተስፋ ወደፊት እንድትጓዝ ወሳኝ ነበር ብዬ አስባለሁ" ብለዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ማሰቃየት፣ ብዝበዛ እና ሰብዓዊነትን ማዋረድ፦ "ናዚዝም ቢያሸንፍ ኖሮ አስከፊ በሆነ ነበር" ሲሉ ትራኦሬ ተናገሩ
Sputnik አፍሪካ
ማሰቃየት፣ ብዝበዛ እና ሰብዓዊነትን ማዋረድ፦ "ናዚዝም ቢያሸንፍ ኖሮ አስከፊ በሆነ ነበር" ሲሉ ትራኦሬ ተናገሩ
2025-05-12T11:02+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/0c/389133_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_3eb60b9db5eee51f344de2a5f003b9d7.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ማሰቃየት፣ ብዝበዛ እና ሰብዓዊነትን ማዋረድ፦ "ናዚዝም ቢያሸንፍ ኖሮ አስከፊ በሆነ ነበር" ሲሉ ትራኦሬ ተናገሩ
11:02 12.05.2025 (የተሻሻለ: 11:24 12.05.2025) ማሰቃየት፣ ብዝበዛ እና ሰብዓዊነትን ማዋረድ፦ "ናዚዝም ቢያሸንፍ ኖሮ አስከፊ በሆነ ነበር" ሲሉ ትራኦሬ ተናገሩ
የቡርኪና ፋሶ መሪ ኢብራሂም ትራኦሬ በሞስኮ በተካሄደው የድል ቀን ወታደራዊ ሰልፍ ላይ ከተገኙ በኋላ "በእርግጥም በዓለም እብደት ነበር። አፍሪካ በዚህ ወሳኝ ትግል ተሳትፋለች" ሲሉ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።
ፕሬዝዳንቱ ናዚዝምን ለማሸነፍ በተካሄደው ትግል እጅግ የከፋውን ዋጋ የከፈለው የሶቪየት ሕዝብ ያሳየውን የጀግንነት ተጋድሎም አንስተዋል።
"በጦርነቱ ወቅት ከማንም በላይ ብዙ ኪሳራና ውድመት የደረሰበት የሶቪየት ሕዝብ ነው። በዚህም ምክንያት አመስጋኞች ነን፤ እናም ድላቸው የዓለምን አሁናዊ ሁኔታ በመቅረጽ እና አፍሪካም በተስፋ ወደፊት እንድትጓዝ ወሳኝ ነበር ብዬ አስባለሁ" ብለዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X