ዩክሬን በአስቸኳይ ፑቲን ያቀረቡትን የድርድር ጥያቄ መቀበል አለባት ሲሉ ትራምፕ ተናገሩ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱዩክሬን በአስቸኳይ ፑቲን ያቀረቡትን የድርድር ጥያቄ መቀበል አለባት ሲሉ ትራምፕ ተናገሩ
ዩክሬን በአስቸኳይ ፑቲን ያቀረቡትን የድርድር ጥያቄ መቀበል አለባት ሲሉ ትራምፕ ተናገሩ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 11.05.2025
ሰብስክራይብ

ዩክሬን በአስቸኳይ ፑቲን ያቀረቡትን የድርድር ጥያቄ መቀበል አለባት ሲሉ ትራምፕ ተናገሩ

"የሩሲያው ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን ከዩክሬን ጋር የተኩስ አቁም ስምምነት ከመፈረም ይልቅ፤ ቱርክ ውስጥ ሐሙስ ዕለት ተገናኝተው ደም መፋሰሱ ሊቆም ስለሚችልበት መንገድ ለመወያየት ይፈልጋሉ። ዩክሬን ይህንን በአፋጣኝ መቀበል ይኖርባታል" ሲሉ በማሕበራዊ ሚዲያ ገፃቸው ጽፈዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0