"የፑቲን የሰላም ሃሳብ ከምዕራቡ ዓለም እና ዩክሬን ተነሳሽነቱን የነጠቀ ነው"

ሰብስክራይብ

"የፑቲን የሰላም ሃሳብ ከምዕራቡ ዓለም እና ዩክሬን ተነሳሽነቱን የነጠቀ ነው"

"ቭላድሚር ፑቲን ድንቅ ዲፕሎማሲያዊ እና ስትራቴጂያዊ እርምጃ ወስደዋል" ሲሉ የቀድሞ የአሜሪካ ባህር ኃይል የስላለ ኦፊሰር ስኮት ሪተር ለስፑትኒክ ተናግረዋል።

"አሁን ሩሲያ ተነሳሽነቱን ይዛለች፤ የሞራል የበላይነቱም አላት። ከዚህ በኋላ የውሸት የ30-ቀን የተኩስ አቁም ንግግሮች አይኖሩም። ዩክሬን እርምጃ መውሰድ ወይም ዝም ማለት አለባት" ብለዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0