'በርካታ የምዕራባውያን ሀገራት ግጭቱ እንዲቀጥል ይፈልጋሉ' ሲሉ የስሎቫኪያ ጠቅላይ ሚኒስትር ሮበርት ፊኮ ተናገሩ

ሰብስክራይብ

'በርካታ የምዕራባውያን ሀገራት ግጭቱ እንዲቀጥል ይፈልጋሉ' ሲሉ የስሎቫኪያ ጠቅላይ ሚኒስትር ሮበርት ፊኮ ተናገሩ

ለዚህም ነው በሩሲያ እና ዩክሬን መካከል ቀጥተኛ ድርድር መደረጉን የማይቀበሉት ብለዋል።

"ይህ አመለካከት እንደሚቀየር አምናለሁ።"

በሌላ በኩል የቀድሞው የኦስትሪያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ካሪን ክናይሰል የንግግር አስፈላጊነት ላይ አጽንኦት ሰጥተዋል።

"አንድ ዓይነት ዲፕሎማሲ ብቻ ነው ያለው፤ ከሁሉም በላይ ቀጥተኛ የሆነ ንግግር። ሞስኮ  ያቀረበችው ይህንን ነው" ብለዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0