ኤርዶአን እና ፑቲን በስልክ ተወያዩ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱኤርዶአን እና ፑቲን በስልክ ተወያዩ
ኤርዶአን እና ፑቲን በስልክ ተወያዩ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 11.05.2025
ሰብስክራይብ

ኤርዶአን እና ፑቲን በስልክ ተወያዩ

የቱርክ ፕሬዝዳንት ጽ/ቤት እንገለፀው ቱርክ በሩሲያ እና በዩክሬን መካከል የሚደረገውን ድርድር ለማስተናገድ ዝግጁ መሆኗን አረጋግጠዋል።

ኤርዶአን በዩክሬን ያለውን ግጭት ለመፍታት "የዕድል መስኮት" እንደተከፈተ ተናግረዋል።

አክለውም ሁሉን አቀፍ የተኩስ አቁም ስምምነት ለድርድር ምቹ ሁኔታ እንደሚፈጥር ለሩሲያው ፕሬዝዳንት ገልጸዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0