https://amh.sputniknews.africa
ኢትዮጵያ የ “ባሕር ፖሊስ” አደራጀች
ኢትዮጵያ የ “ባሕር ፖሊስ” አደራጀች
Sputnik አፍሪካ
ኢትዮጵያ የ “ባሕር ፖሊስ” አደራጀች የፖሊስ ኃይሉ የዓባይ ግድብ ሐይቅን ለመጠበቅ እንደተቋቋመ የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ አስታውቋል። ሰው ሠራሽ ሐይቁ ወደ አገልግሎት ሲገባ የጥበቃ ሥራውን ይጀምራል ተብሏል። ዓባይ ግድብ 74 ቢሊዮን ኪዩቢክ ሜትር... 11.05.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-05-11T11:53+0300
2025-05-11T11:53+0300
2025-05-11T12:14+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/0b/384537_166:0:914:421_1920x0_80_0_0_3d709cef0e56fe0a4957d8b288b90316.jpg
ኢትዮጵያ የ “ባሕር ፖሊስ” አደራጀች የፖሊስ ኃይሉ የዓባይ ግድብ ሐይቅን ለመጠበቅ እንደተቋቋመ የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ አስታውቋል። ሰው ሠራሽ ሐይቁ ወደ አገልግሎት ሲገባ የጥበቃ ሥራውን ይጀምራል ተብሏል። ዓባይ ግድብ 74 ቢሊዮን ኪዩቢክ ሜትር የውሃ መጠን የሚይዝ ሲሆን 1 ሺህ 680 ስኩዌር ኪሎ ሜትር የቦታ ስፋት ይሸፍናል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/0b/384537_260:0:821:421_1920x0_80_0_0_25e54440ca517f7046d6c3e64d3fc9f9.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ኢትዮጵያ የ “ባሕር ፖሊስ” አደራጀች
11:53 11.05.2025 (የተሻሻለ: 12:14 11.05.2025) ኢትዮጵያ የ “ባሕር ፖሊስ” አደራጀች
የፖሊስ ኃይሉ የዓባይ ግድብ ሐይቅን ለመጠበቅ እንደተቋቋመ የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ አስታውቋል። ሰው ሠራሽ ሐይቁ ወደ አገልግሎት ሲገባ የጥበቃ ሥራውን ይጀምራል ተብሏል።
ዓባይ ግድብ 74 ቢሊዮን ኪዩቢክ ሜትር የውሃ መጠን የሚይዝ ሲሆን 1 ሺህ 680 ስኩዌር ኪሎ ሜትር የቦታ ስፋት ይሸፍናል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X