https://amh.sputniknews.africa
የደቡብ አፍሪካ የመከላከያ ሚኒስትር አንጂ ሞትሼክጋ ሞስኮ በሚገኘው የደቡብ አፍሪካ ኮሙኒስት ፓርቲ ዋና ፀሐፊ ሞስስ ኮታኔ መታሰቢያ ላይ ጉንጉን አበባ አኖሩ
የደቡብ አፍሪካ የመከላከያ ሚኒስትር አንጂ ሞትሼክጋ ሞስኮ በሚገኘው የደቡብ አፍሪካ ኮሙኒስት ፓርቲ ዋና ፀሐፊ ሞስስ ኮታኔ መታሰቢያ ላይ ጉንጉን አበባ አኖሩ
Sputnik አፍሪካ
የደቡብ አፍሪካ የመከላከያ ሚኒስትር አንጂ ሞትሼክጋ ሞስኮ በሚገኘው የደቡብ አፍሪካ ኮሙኒስት ፓርቲ ዋና ፀሐፊ ሞስስ ኮታኔ መታሰቢያ ላይ ጉንጉን አበባ አኖሩ የደቡብ አፍሪካ ልዑክ በሟቹ የኮሚኒስት መሪ መታሰቢያ የአበባ ጉንጉን ለማኖር በኖቮዴቪቺዬ... 10.05.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-05-10T17:01+0300
2025-05-10T17:01+0300
2025-05-10T17:24+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/0a/376580_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_47ce63f37bfc8e945f333270c4db1a91.jpg
የደቡብ አፍሪካ የመከላከያ ሚኒስትር አንጂ ሞትሼክጋ ሞስኮ በሚገኘው የደቡብ አፍሪካ ኮሙኒስት ፓርቲ ዋና ፀሐፊ ሞስስ ኮታኔ መታሰቢያ ላይ ጉንጉን አበባ አኖሩ የደቡብ አፍሪካ ልዑክ በሟቹ የኮሚኒስት መሪ መታሰቢያ የአበባ ጉንጉን ለማኖር በኖቮዴቪቺዬ መካነ መቃብር መድረሱን የስፑትኒክ ጋዜጠኛ ዘግቧል። በደቡብ አፍሪካ የብዙሃን አስተዳደር ለማምጣት በተደረገው ትግል የሚታወቁት ሞስስ ኮታኔ ለልብ ህክምና በሶቭየት ህብረት በሄዱበት በ1978 ህይወታቸው አልፏል። እ.ኤ.አ በ2015 ዐፅማቸው ወደ ደቡብ አፍሪካ ተመልሶ በድጋሚ ተቀብሯል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
የደቡብ አፍሪካ የመከላከያ ሚኒስትር አንጂ ሞትሼክጋ ሞስኮ በሚገኘው የደቡብ አፍሪካ ኮሙኒስት ፓርቲ ዋና ፀሐፊ ሞስስ ኮታኔ መታሰቢያ ላይ ጉንጉን አበባ አኖሩ
Sputnik አፍሪካ
የደቡብ አፍሪካ የመከላከያ ሚኒስትር አንጂ ሞትሼክጋ ሞስኮ በሚገኘው የደቡብ አፍሪካ ኮሙኒስት ፓርቲ ዋና ፀሐፊ ሞስስ ኮታኔ መታሰቢያ ላይ ጉንጉን አበባ አኖሩ
2025-05-10T17:01+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/0a/376580_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_d9ff621fa3c4e745e8a4339aa128f6db.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የደቡብ አፍሪካ የመከላከያ ሚኒስትር አንጂ ሞትሼክጋ ሞስኮ በሚገኘው የደቡብ አፍሪካ ኮሙኒስት ፓርቲ ዋና ፀሐፊ ሞስስ ኮታኔ መታሰቢያ ላይ ጉንጉን አበባ አኖሩ
17:01 10.05.2025 (የተሻሻለ: 17:24 10.05.2025) የደቡብ አፍሪካ የመከላከያ ሚኒስትር አንጂ ሞትሼክጋ ሞስኮ በሚገኘው የደቡብ አፍሪካ ኮሙኒስት ፓርቲ ዋና ፀሐፊ ሞስስ ኮታኔ መታሰቢያ ላይ ጉንጉን አበባ አኖሩ
የደቡብ አፍሪካ ልዑክ በሟቹ የኮሚኒስት መሪ መታሰቢያ የአበባ ጉንጉን ለማኖር በኖቮዴቪቺዬ መካነ መቃብር መድረሱን የስፑትኒክ ጋዜጠኛ ዘግቧል።
በደቡብ አፍሪካ የብዙሃን አስተዳደር ለማምጣት በተደረገው ትግል የሚታወቁት ሞስስ ኮታኔ ለልብ ህክምና በሶቭየት ህብረት በሄዱበት በ1978 ህይወታቸው አልፏል። እ.ኤ.አ በ2015 ዐፅማቸው ወደ ደቡብ አፍሪካ ተመልሶ በድጋሚ ተቀብሯል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X