https://amh.sputniknews.africa
የፓኪስታን ተቀዳሚ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ሀገራቸው ከህንድ ጋር የደረሠችውን የተኩስ አቁም ስምምነት አረጋገጡ
የፓኪስታን ተቀዳሚ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ሀገራቸው ከህንድ ጋር የደረሠችውን የተኩስ አቁም ስምምነት አረጋገጡ
Sputnik አፍሪካ
የፓኪስታን ተቀዳሚ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ሀገራቸው ከህንድ ጋር የደረሠችውን የተኩስ አቁም ስምምነት አረጋገጡ የአሜሪካ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማርኮ ሩቢዮ በበኩላቸው በገለልተኛ ሀገር መጠነ ሰፊ ድርድር ለማድረግ ስምምነት ላይ መደረሱን አስታውቀዋል። ... 10.05.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-05-10T15:50+0300
2025-05-10T15:50+0300
2025-05-10T16:14+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/0a/376179_0:36:593:370_1920x0_80_0_0_863697dbcd65f2f10dde92c42c8526c4.jpg
የፓኪስታን ተቀዳሚ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ሀገራቸው ከህንድ ጋር የደረሠችውን የተኩስ አቁም ስምምነት አረጋገጡ የአሜሪካ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማርኮ ሩቢዮ በበኩላቸው በገለልተኛ ሀገር መጠነ ሰፊ ድርድር ለማድረግ ስምምነት ላይ መደረሱን አስታውቀዋል። በሌላ በኩል በሁለቱ ጎረቤት ሀገራት መካከል የተደረገው የተኩስ አቁም ስምምነት ቅዳሜ ማለዳ መጀመሩን የህንድ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታውቋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/0a/376179_27:0:567:405_1920x0_80_0_0_5eeacaabcb89b5a8423ec017e2f3c55c.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የፓኪስታን ተቀዳሚ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ሀገራቸው ከህንድ ጋር የደረሠችውን የተኩስ አቁም ስምምነት አረጋገጡ
15:50 10.05.2025 (የተሻሻለ: 16:14 10.05.2025) የፓኪስታን ተቀዳሚ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ሀገራቸው ከህንድ ጋር የደረሠችውን የተኩስ አቁም ስምምነት አረጋገጡ
የአሜሪካ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማርኮ ሩቢዮ በበኩላቸው በገለልተኛ ሀገር መጠነ ሰፊ ድርድር ለማድረግ ስምምነት ላይ መደረሱን አስታውቀዋል።
በሌላ በኩል በሁለቱ ጎረቤት ሀገራት መካከል የተደረገው የተኩስ አቁም ስምምነት ቅዳሜ ማለዳ መጀመሩን የህንድ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታውቋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X