ሩሲያ እና ቻይና ከአፍሪካ ሀገራት ጋር ያላቸውን ዘርፈ ብዙ ገንቢ ትብብር የበለጠ ለማስፋፋት ፍላጎት እንዳላቸው በጋራ መግለጫቸው አስታወቁ
16:21 08.05.2025 (የተሻሻለ: 16:44 08.05.2025)
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱሩሲያ እና ቻይና ከአፍሪካ ሀገራት ጋር ያላቸውን ዘርፈ ብዙ ገንቢ ትብብር የበለጠ ለማስፋፋት ፍላጎት እንዳላቸው በጋራ መግለጫቸው አስታወቁ

© telegram sputnik_ethiopia
/ ሰብስክራይብ
ሩሲያ እና ቻይና ከአፍሪካ ሀገራት ጋር ያላቸውን ዘርፈ ብዙ ገንቢ ትብብር የበለጠ ለማስፋፋት ፍላጎት እንዳላቸው በጋራ መግለጫቸው አስታወቁ
ቭላድሚር ፑቲን እና ሺ ጂንፒንግ በሞስኮ ካደረጉት ስብሰባ በኋላ በሰጡት የጋራ መግለጫ ላይ የተነሱ ተጨማሪ ቁልፍ ነጥቦች፦
🟠 ሞስኮ እና ቤጂንግ የአሜሪካን የመግታት ፖሊሲ ለመከላከል ትብብራቸውን ያጠናክራሉ።
🟠 ሩሲያ እና ቻይና በዩክሬን ሰላም ለማስፈን የሚደረጉ ሁሉንም ጥረቶች ይደግፋሉ።
🟠 ሞስኮ እና ቤጂንግ ለዩክሬን ቀውስ ዘላቂ እልባት ለማግኘት የችግሩ መንስዔ መወገድ አለበት ብለው ያምናሉ።
🟠 የኒውክሌር ጦር መሳሪያ የያዙ ሀገራት የቀዝቃዛ ጦርነት አስተሳሰብን ሊተዉ ይገባል።
🟠 አሜሪካ በእስያ-ፓሲፊክ ክልል የኔቶ ይዞታን ለማስፋፋት የምታደርገው ጥረት በሰላም እና መረጋጋት ላይ "እጅግ አሉታዊ" ተፅዕኖ አለው።
🟠 ሩሲያ እና ቻይና ሀገራት በሰሜን ኮሪያ ላይ የሚጥሉትን ማዕቀብ እና ጫና እንዲተዉ ይጠይቃሉ።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X