ማዳጋስካር የሁለተኛው ዓለም ጦርነት የሶቭየት ወታደሮችን ጀግንነት አወደሰች
15:10 08.05.2025 (የተሻሻለ: 15:44 08.05.2025)
© telegram sputnik_ethiopia
/ ሰብስክራይብ
ማዳጋስካር የሁለተኛው ዓለም ጦርነት የሶቭየት ወታደሮችን ጀግንነት አወደሰች
በዋና ከተማዋ አንታናናሪቮ በትላንትናው ዕለት በተደረገው ዝግጅት ናዚ ጀርመን ድል የተደረገበት 80ኛ ዓመት መታሰቢያ በዓል ተከብሯል።
በበዓሉ ላይ ግንባር ቀደም ፖለቲከኞች እና የዲፕሎማቲክ ማሕበረሰቡን ጨምሮ ከ400 በላይ ታዳሚዎች ተሳትፈውበታል።
"የሩሲያ ወዳጆች በማዳጋስካር" የተባለ መንግስታዊ ያልሆነ ድርጅት ባዘጋጀው የመታሰቢያ ቀን መርሐ-ግብር፦
⏺ የሙዚቃ ድግስ
⏺ ዘጋቢ ፊልም እና
⏺ የሩሲያ-ማላጋሲ ግንኙነቶችን የሚያሳይ አውደ ርእይ ተካሂዷል።
የኅብረቱ ፕሬዝዳንት ሪቻርድ ራኮቶኒሪን ከ27 ሚልዮን በላይ ሰዎች ሕይወት በቀጠፈው ጦርነት የሶቪየት ኅብረት የተጫወተችውን ቁልፍ ሚና አብራርተዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
