ኢትዮጵያ መድኃኒት ወደ ውጪ ለመላክ የሚያስችል የወጪ ንግድ ምክር ቤት አቋቋመች

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱኢትዮጵያ መድኃኒት ወደ ውጪ ለመላክ የሚያስችል የወጪ ንግድ ምክር ቤት አቋቋመች
ኢትዮጵያ መድኃኒት ወደ ውጪ ለመላክ የሚያስችል የወጪ ንግድ ምክር ቤት አቋቋመች - Sputnik አፍሪካ, 1920, 08.05.2025
ሰብስክራይብ

ኢትዮጵያ መድኃኒት ወደ ውጪ ለመላክ የሚያስችል የወጪ ንግድ ምክር ቤት አቋቋመች

የኢትዮጵያ መድኃኒት አምራቾችን ጨምሮ በተለያዩ ባለድርሻ አካላት አማካኝነት የተቋቋመው ምክር ቤት በሀገር ውስጥ የሚመረቱ መድኃኒቶችን በተቀናጀ መልኩ ለውጭ ገበያ ለማቅረብ ያሰበ ነው ተብሏል።

በሚቀጥሉት ሁለት ዓመታት አፍሪካ ውስጥ የሚገኙ 15 አዳዲስ ገበያዎችን በማዳረስ ዓመታዊ የወጪ ንግድን 20 በመቶ ለማሳደግ መታቀዱን የሀገር ውስጥ መገናኛ ብዙኃን ዘግቧል።

በአሁኑ ጊዜ ከ260 በላይ መድኃኒቶች ወደ ሀገር ውስጥ የሚገቡ ሲሆን ከነዚህም ውስጥ 97 በመቶ የሚሆኑት ሀገር ውስጥ እንደሚመረቱ ተነግሯል።

በሰው ሰራሽ አስተውሎት የተቀነባበረ ምስል

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0