https://amh.sputniknews.africa
አፍሪካውያን እርስ በርስ የሚያደርጉት ግብይት የአህጉሪቱን የንግድ አጀንዳ መሳካት ያረጋግጣል ሲሉ የቀደሞዋ የኮሜሳ የሴት ነጋዴዎች ፌዴሬሽን ኃላፊ ተናገሩ
አፍሪካውያን እርስ በርስ የሚያደርጉት ግብይት የአህጉሪቱን የንግድ አጀንዳ መሳካት ያረጋግጣል ሲሉ የቀደሞዋ የኮሜሳ የሴት ነጋዴዎች ፌዴሬሽን ኃላፊ ተናገሩ
Sputnik አፍሪካ
አፍሪካውያን እርስ በርስ የሚያደርጉት ግብይት የአህጉሪቱን የንግድ አጀንዳ መሳካት ያረጋግጣል ሲሉ የቀደሞዋ የኮሜሳ የሴት ነጋዴዎች ፌዴሬሽን ኃላፊ ተናገሩየአህጉሪቱ ሴቶች ከአፍሪካ ነጻ የንግድ ቀጣና ተጠቃሚ እንዲሆኑ መሪዎች የሚወስኗቸው ውሳኔዎች... 07.05.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-05-07T19:00+0300
2025-05-07T19:00+0300
2025-05-07T19:24+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/07/342305_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_968aea7bc54b9ce3cbbe6d957d2ef19f.jpg
አፍሪካውያን እርስ በርስ የሚያደርጉት ግብይት የአህጉሪቱን የንግድ አጀንዳ መሳካት ያረጋግጣል ሲሉ የቀደሞዋ የኮሜሳ የሴት ነጋዴዎች ፌዴሬሽን ኃላፊ ተናገሩየአህጉሪቱ ሴቶች ከአፍሪካ ነጻ የንግድ ቀጣና ተጠቃሚ እንዲሆኑ መሪዎች የሚወስኗቸው ውሳኔዎች ሴቶችን ያማከሉ ሊሆኑ ይገባል ሲሉ ካትርሪን ኢቾያ ተናግረዋል።“አፍሪካን ለማስተዋወቅ መሪዎቻችን የሚወስኗቸው ውሳኔዎች ሴቶችን [ያማከሉ] መሆን አለባቸው፡፡ እነሱ የምርቶቻችን ምርጥ አስተዋዋቂዎች ናቸው፡፡ ሴቶቻችን የለበሷቸውን ልብሶች ተመልከት፤ ከዚህ የተሻለ ማግኘት አትችልም፡፡ ኢምፖርት ሳይሆን ኤክስፖርት ነው ልናደርግ የሚገባው" ሲሉ ከ6ኛው የኮሜሳ ነጋዴ ሴቶች ፌዴሬሽን የንግድ ትርዒት ጎን ለጎን ለስፑትኒክ አፍሪካ ዘጋቢ አስተያየታቸውን ሰጥተዋል።አክለውም ሴቶች አሁን ባለው የኢኮኖሚ ስርዓት የሚጋጥሟቸውን ፈተናዎች ለመቅረፍ እንዲችሉ የፖሊሲ ለውጥ ያሻል ብለዋል፡፡“የሴቶች ፖሊሲዎች ያስፈልጋሉ፡፡ በተለይም በግብርናው ዘርፍ...ቅድሚያ እንዲኖራቸውና ወደ ውጪ መላክ እንዲችሉ። ከዛ ባለፈ በኮሜሳ ቀጣና ውስጥ እርስ በርስ ልንገበያይ ያስፈልጋል፡፡ ይህ የአፍሪካ የንግድ አጀንዳ መሳካቱን የምናረጋግጥበት አንደኛው መንገድ” ብለዋል፡፡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/07/342305_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_df154fd4d02d91d141eead0b341c9082.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
አፍሪካውያን እርስ በርስ የሚያደርጉት ግብይት የአህጉሪቱን የንግድ አጀንዳ መሳካት ያረጋግጣል ሲሉ የቀደሞዋ የኮሜሳ የሴት ነጋዴዎች ፌዴሬሽን ኃላፊ ተናገሩ
19:00 07.05.2025 (የተሻሻለ: 19:24 07.05.2025) አፍሪካውያን እርስ በርስ የሚያደርጉት ግብይት የአህጉሪቱን የንግድ አጀንዳ መሳካት ያረጋግጣል ሲሉ የቀደሞዋ የኮሜሳ የሴት ነጋዴዎች ፌዴሬሽን ኃላፊ ተናገሩ
የአህጉሪቱ ሴቶች ከአፍሪካ ነጻ የንግድ ቀጣና ተጠቃሚ እንዲሆኑ መሪዎች የሚወስኗቸው ውሳኔዎች ሴቶችን ያማከሉ ሊሆኑ ይገባል ሲሉ ካትርሪን ኢቾያ ተናግረዋል።
“አፍሪካን ለማስተዋወቅ መሪዎቻችን የሚወስኗቸው ውሳኔዎች ሴቶችን [ያማከሉ] መሆን አለባቸው፡፡ እነሱ የምርቶቻችን ምርጥ አስተዋዋቂዎች ናቸው፡፡ ሴቶቻችን የለበሷቸውን ልብሶች ተመልከት፤ ከዚህ የተሻለ ማግኘት አትችልም፡፡ ኢምፖርት ሳይሆን ኤክስፖርት ነው ልናደርግ የሚገባው" ሲሉ ከ6ኛው የኮሜሳ ነጋዴ ሴቶች ፌዴሬሽን የንግድ ትርዒት ጎን ለጎን ለስፑትኒክ አፍሪካ ዘጋቢ አስተያየታቸውን ሰጥተዋል።
አክለውም ሴቶች አሁን ባለው የኢኮኖሚ ስርዓት የሚጋጥሟቸውን ፈተናዎች ለመቅረፍ እንዲችሉ የፖሊሲ ለውጥ ያሻል ብለዋል፡፡
“የሴቶች ፖሊሲዎች ያስፈልጋሉ፡፡ በተለይም በግብርናው ዘርፍ...ቅድሚያ እንዲኖራቸውና ወደ ውጪ መላክ እንዲችሉ። ከዛ ባለፈ በኮሜሳ ቀጣና ውስጥ እርስ በርስ ልንገበያይ ያስፈልጋል፡፡ ይህ የአፍሪካ የንግድ አጀንዳ መሳካቱን የምናረጋግጥበት አንደኛው መንገድ” ብለዋል፡፡
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X