"ሩሲያ እና ዩክሬን ወንድማማች እና ጎረቤት ሀገራት ናቸው" ሊቃነ ጳጳስ ፍራንሲስ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ"ሩሲያ እና ዩክሬን ወንድማማች እና ጎረቤት ሀገራት ናቸው" ሊቃነ ጳጳስ ፍራንሲስ
ሩሲያ እና ዩክሬን ወንድማማች እና ጎረቤት ሀገራት ናቸው ሊቃነ ጳጳስ ፍራንሲስ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 07.05.2025
ሰብስክራይብ

"ሩሲያ እና ዩክሬን ወንድማማች እና ጎረቤት ሀገራት ናቸው" ሊቃነ ጳጳስ ፍራንሲስ

"በመሬት አቀማመጣቸው ምክንያት ሁልጊዜም ጎረቤቶች ሆነው ይቀጥላሉ" ሲሉ ከህልፈታቸው ቀደም ብሎ ከስፑትኒክ ጋር በነበራቸው ቆይታ ተናግረዋል።

ሊቃነ ጳጳሱ በቃለ ምልልሱ ያነሷቸው ተጨማሪ ቁልፍ ነጥቦች፦

የዩክሬን ኦርቶዶክስ ቤተ-ክርስቲያን በኪዬቭ አገዛዝ እየደረሰባት ያለውን ግፍ በተመለከት ክርስቲያኖች ሌሎች ክርስቲያኖችን በማሳደድ ላይ መሳተፍ የለባቸውም ሲሉ አፅንዖት ሰጥተዋል።

ዘመናዊው ኢኮኖሚ በከፍተኛው ወታደራዊ እየሆነ መጥቷል፤ በዚህም ምክንያት መጪው ትውልድ ዋጋ መክፈሉ የማይቀር ነው።

የጥቃት መሳሪዎች በመሠረታዊነት አግባብ አይደሉም፤ የጅምላ ጨራሽ መሳሪያዎችን ማምርት ወይም መጠቀም ፈፅሞ ተቀባይነት የለውም።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0