https://amh.sputniknews.africa
ኢትዮጵያ አዲሱን የልማት ባንክ ለመቀላቀል ያቀረበችው ጥያቄ ተቀባይነት ማግኘቱን በቻይና የኢትዮጵያ አምባሳደር አሳወቁ
ኢትዮጵያ አዲሱን የልማት ባንክ ለመቀላቀል ያቀረበችው ጥያቄ ተቀባይነት ማግኘቱን በቻይና የኢትዮጵያ አምባሳደር አሳወቁ
Sputnik አፍሪካ
ኢትዮጵያ አዲሱን የልማት ባንክ ለመቀላቀል ያቀረበችው ጥያቄ ተቀባይነት ማግኘቱን በቻይና የኢትዮጵያ አምባሳደር አሳወቁ አምባሳደር ተፈራ ደርበው ባንኩ ኢትዮጵያ የድርድር ሂደቱን እንድትጀምር መጋበዙን ገልጸዋል። ይህም ለኢትዮጵያ የባለብዙ ወገን ዲፕሎማሲ... 07.05.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-05-07T16:30+0300
2025-05-07T16:30+0300
2025-05-07T16:54+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/07/340592_0:72:1280:792_1920x0_80_0_0_3fff20b73864541d52d9b141755ab46a.jpg
ኢትዮጵያ አዲሱን የልማት ባንክ ለመቀላቀል ያቀረበችው ጥያቄ ተቀባይነት ማግኘቱን በቻይና የኢትዮጵያ አምባሳደር አሳወቁ አምባሳደር ተፈራ ደርበው ባንኩ ኢትዮጵያ የድርድር ሂደቱን እንድትጀምር መጋበዙን ገልጸዋል። ይህም ለኢትዮጵያ የባለብዙ ወገን ዲፕሎማሲ ትልቅ ምዕራፍ ነው ሲሉ በኤክስ ገጻቸው ፅፈዋል። አደሱ የልማት ባንክ እ.ኤ.አ በ2014 በብሪክስ መስራቾች የተቋቋመ ሲሆን ዋና መቀመጫው የቻይናዋ ሻንጋይ ከተማ ናት። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/07/340592_64:0:1216:864_1920x0_80_0_0_8ba48a06094dfb2f61dda53878ec8996.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ኢትዮጵያ አዲሱን የልማት ባንክ ለመቀላቀል ያቀረበችው ጥያቄ ተቀባይነት ማግኘቱን በቻይና የኢትዮጵያ አምባሳደር አሳወቁ
16:30 07.05.2025 (የተሻሻለ: 16:54 07.05.2025) ኢትዮጵያ አዲሱን የልማት ባንክ ለመቀላቀል ያቀረበችው ጥያቄ ተቀባይነት ማግኘቱን በቻይና የኢትዮጵያ አምባሳደር አሳወቁ
አምባሳደር ተፈራ ደርበው ባንኩ ኢትዮጵያ የድርድር ሂደቱን እንድትጀምር መጋበዙን ገልጸዋል። ይህም ለኢትዮጵያ የባለብዙ ወገን ዲፕሎማሲ ትልቅ ምዕራፍ ነው ሲሉ በኤክስ ገጻቸው ፅፈዋል።
አደሱ የልማት ባንክ እ.ኤ.አ በ2014 በብሪክስ መስራቾች የተቋቋመ ሲሆን ዋና መቀመጫው የቻይናዋ ሻንጋይ ከተማ ናት።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X