https://amh.sputniknews.africa
በፖርት ሱዳን የባህር ኃይል ሰፈር ላይ ያነጣጠሩ የሰው አልባ አውሮፕላን ጥቃቶች እንደከሸፉ የሱዳን ጦር ገለፀ
በፖርት ሱዳን የባህር ኃይል ሰፈር ላይ ያነጣጠሩ የሰው አልባ አውሮፕላን ጥቃቶች እንደከሸፉ የሱዳን ጦር ገለፀ
Sputnik አፍሪካ
በፖርት ሱዳን የባህር ኃይል ሰፈር ላይ ያነጣጠሩ የሰው አልባ አውሮፕላን ጥቃቶች እንደከሸፉ የሱዳን ጦር ገለፀ በቅርቡ በፈጥኖ ደራሽ ኃይል የተፈጸሙ ናቸው የተባሉ ጥቃቶች በፖርት ሱዳን የነዳጅ ማጠራቀሚያዎች ላይ ጉዳት በማድረስ የሰብዓዊ እርዳታ... 07.05.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-05-07T13:44+0300
2025-05-07T13:44+0300
2025-05-07T14:04+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/07/337857_0:291:480:561_1920x0_80_0_0_83065d07c5cf9f38a32cd30a0b1e41d9.jpg
በፖርት ሱዳን የባህር ኃይል ሰፈር ላይ ያነጣጠሩ የሰው አልባ አውሮፕላን ጥቃቶች እንደከሸፉ የሱዳን ጦር ገለፀ በቅርቡ በፈጥኖ ደራሽ ኃይል የተፈጸሙ ናቸው የተባሉ ጥቃቶች በፖርት ሱዳን የነዳጅ ማጠራቀሚያዎች ላይ ጉዳት በማድረስ የሰብዓዊ እርዳታ አቅርቦት እንዲስተጓጎል አድርገዋል። ፖርት ሱዳን የሀገሪቱ የእርስ በእርስ ጦርነት ከተጀመረበት ሚያዚያ 2015 ዓ.ም አንስቶ በአንፃራዊነት ሰላማዊ ሆና ቆይታለች። የፈጥኖ ደራሽ ኃይሎች የካርቱምን አብዛኛውን ክፍል ከተቆጣጠሩ በኋላ ከተማዋ የሱዳን ጦር መቀመጫ ሆና አገልግላለች።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
በፖርት ሱዳን የባህር ኃይል ሰፈር ላይ ያነጣጠሩ የሰው አልባ አውሮፕላን ጥቃቶች እንደከሸፉ የሱዳን ጦር ገለፀ
Sputnik አፍሪካ
በፖርት ሱዳን የባህር ኃይል ሰፈር ላይ ያነጣጠሩ የሰው አልባ አውሮፕላን ጥቃቶች እንደከሸፉ የሱዳን ጦር ገለፀ
2025-05-07T13:44+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/07/337857_0:246:480:606_1920x0_80_0_0_27523266eaa447af30dac2d4cace5c9f.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
በፖርት ሱዳን የባህር ኃይል ሰፈር ላይ ያነጣጠሩ የሰው አልባ አውሮፕላን ጥቃቶች እንደከሸፉ የሱዳን ጦር ገለፀ
13:44 07.05.2025 (የተሻሻለ: 14:04 07.05.2025) በፖርት ሱዳን የባህር ኃይል ሰፈር ላይ ያነጣጠሩ የሰው አልባ አውሮፕላን ጥቃቶች እንደከሸፉ የሱዳን ጦር ገለፀ
በቅርቡ በፈጥኖ ደራሽ ኃይል የተፈጸሙ ናቸው የተባሉ ጥቃቶች በፖርት ሱዳን የነዳጅ ማጠራቀሚያዎች ላይ ጉዳት በማድረስ የሰብዓዊ እርዳታ አቅርቦት እንዲስተጓጎል አድርገዋል።
ፖርት ሱዳን የሀገሪቱ የእርስ በእርስ ጦርነት ከተጀመረበት ሚያዚያ 2015 ዓ.ም አንስቶ በአንፃራዊነት ሰላማዊ ሆና ቆይታለች።
የፈጥኖ ደራሽ ኃይሎች የካርቱምን አብዛኛውን ክፍል ከተቆጣጠሩ በኋላ ከተማዋ የሱዳን ጦር መቀመጫ ሆና አገልግላለች።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X