https://amh.sputniknews.africa
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ሌጎስ የሚያደርገውን በረራ በእጥፍ ሊያሳድግ ነው
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ሌጎስ የሚያደርገውን በረራ በእጥፍ ሊያሳድግ ነው
Sputnik አፍሪካ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ሌጎስ የሚያደርገውን በረራ በእጥፍ ሊያሳድግ ነው ከሰኔ 24 ጀምሮ በቀን ሁለቴ ወደ ትልቋ የናይጄሪያ ከተማ እንደሚበር አስታውቋል። የአየር መንገዱ የናይጄሪያ ሥራ አስኪያጅ ፍሬህይወት መኮንን የበረራው ቁጥር ማደግ... 07.05.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-05-07T13:15+0300
2025-05-07T13:15+0300
2025-05-07T13:34+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/07/337633_0:1:738:416_1920x0_80_0_0_8d7d75b76ddba2ddbf438bcdcdc9cd20.jpg
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ሌጎስ የሚያደርገውን በረራ በእጥፍ ሊያሳድግ ነው ከሰኔ 24 ጀምሮ በቀን ሁለቴ ወደ ትልቋ የናይጄሪያ ከተማ እንደሚበር አስታውቋል። የአየር መንገዱ የናይጄሪያ ሥራ አስኪያጅ ፍሬህይወት መኮንን የበረራው ቁጥር ማደግ በአፍሪካ እና እስያ መዳረሻዎች መካከል ፈጣን ግንኙነት እንዲኖር ያስችላል ማለታቸውን ጠቅሶ የናይጄሪያ ሚዲያ ዘግቧል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/07/337633_92:0:647:416_1920x0_80_0_0_50bf22aac0e12e3c335e777bcd1222b7.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ሌጎስ የሚያደርገውን በረራ በእጥፍ ሊያሳድግ ነው
13:15 07.05.2025 (የተሻሻለ: 13:34 07.05.2025) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ሌጎስ የሚያደርገውን በረራ በእጥፍ ሊያሳድግ ነው
ከሰኔ 24 ጀምሮ በቀን ሁለቴ ወደ ትልቋ የናይጄሪያ ከተማ እንደሚበር አስታውቋል።
የአየር መንገዱ የናይጄሪያ ሥራ አስኪያጅ ፍሬህይወት መኮንን የበረራው ቁጥር ማደግ በአፍሪካ እና እስያ መዳረሻዎች መካከል ፈጣን ግንኙነት እንዲኖር ያስችላል ማለታቸውን ጠቅሶ የናይጄሪያ ሚዲያ ዘግቧል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X