ኢትዮጵያ እና ኮንጎ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የጋራ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ለማቋቋም ተስማሙ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱኢትዮጵያ እና ኮንጎ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የጋራ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ለማቋቋም ተስማሙ
ኢትዮጵያ እና ኮንጎ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የጋራ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ለማቋቋም ተስማሙ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 07.05.2025
ሰብስክራይብ

ኢትዮጵያ እና ኮንጎ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የጋራ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ለማቋቋም ተስማሙ

የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቴዎስ እና የኮንጎ አቻቸው ቴሬሴ ካይክዋምባ የሁለቱን ሀገራት ግንኙነት በተለያዩ መስኮች የበለጠ ማጠናከር በሚያስችሉ ጉዳዮች ዙሪያ እንደመከሩ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታውቋል።

ሁለቱ ባለሥልጣናት ቀጣናዊ እና አካባቢያዊ ሰላም እና ደኀንነትን የተመለከተ ውይይት ማድረጋቸውንም ሚኒስቴር መሥሪያ ቤቱ ጨምሮ ገልጿል፡፡

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0