እየተካረረ የመጣው የሕንድ እና ፓኪስታን ግጭት፤ እስካሁን የታወቁ ጉዳዮች?

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱእየተካረረ የመጣው የሕንድ እና ፓኪስታን ግጭት፤ እስካሁን የታወቁ ጉዳዮች?
እየተካረረ የመጣው የሕንድ እና ፓኪስታን ግጭት፤ እስካሁን የታወቁ ጉዳዮች? - Sputnik አፍሪካ, 1920, 07.05.2025
ሰብስክራይብ

እየተካረረ የመጣው የሕንድ እና ፓኪስታን ግጭት፤  እስካሁን የታወቁ ጉዳዮች?

▪ ህንድ ኦፕሬሽን ሲንዶርን እንደጀመረች እና በፓኪስታን "የሽብርተኞች መሠረተ ልማቶች" በማለት በጠራቻቸው ኢላማዎች ላይ ጥቃት ፈፅማለች።

▪ኒው ዴልሂ የፓኪስታን ወታደራዊ ቦታዎች የጥቃቱ ዒላማ እንዳልሆኑ እና እርምጃዎቹ ውጥረቱን ለማባባስ የታሰቡ እንዳልሆኑ ገልፃለች።

▪ በምላሹ ፓኪስታን በህንድ ውስጥ ባሉ ዒላማዎች ላይ የሚሳኤል ጥቃት ሰንዝራለች።

▪ፓኪስታን ህንድ በፈፀመችው ጥቃት 8 ሰዎች መገደላቸውንና 35 ሰዎች መቁሰላቸውን አሳውቃለች። ኒው ዴልሂ በበኩሏ በድንበር ላይ የተኩስ ልውውጥ 3 ሰዎች መሞታቸውን ገልፃለች።

▪ የፓኪስታን ጠቅላይ ሚኒስትር ኢስላማባድ ህንድ ለፈጸመችው ጥቃት ጠንካራ ምላሽ የመስጠት ሙሉ መብት እንዳላት የገለፁ ሲሆን የሀገሪቱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ጥቃቱን "የጦርነት እወጃ" ሲል አውግዞታል።

▪ የፓኪስታን መከላከያ ሚኒስትር ኒው ዴልሂ የምትታቀብ ከሆነ ኢስላማባድ ወታደራዊ እርምጃዎቿን ለማብረድ ዝግጁ ናት ሲሉ ከቆይታ በኋላ ተናግረዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0