https://amh.sputniknews.africa
የኩባው ፕሬዝዳንት ሚጌል ዲያዝ-ካኔል ሞስኮ ገቡ
የኩባው ፕሬዝዳንት ሚጌል ዲያዝ-ካኔል ሞስኮ ገቡ
Sputnik አፍሪካ
የኩባው ፕሬዝዳንት ሚጌል ዲያዝ-ካኔል ሞስኮ ገቡ የሀገሪቱ መሪ ቀደም ብለው ሴንት ፒተርስበርግን ጎብኝተዋል። ዲያዝ-ካኔል በድል ቀን 80ኛ ዓመት የመታሰቢያ በዓል ዙሪያ በሚደረጉ የተለያዩ ፕሮግራሞች ላይ ይሳተፋሉ ተብሎ ይጠበቃል። በነገው ዕለት... 06.05.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-05-06T19:23+0300
2025-05-06T19:23+0300
2025-05-06T19:44+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/06/335635_0:438:720:843_1920x0_80_0_0_9fc4f9bf122aaf705856d438da938642.jpg
የኩባው ፕሬዝዳንት ሚጌል ዲያዝ-ካኔል ሞስኮ ገቡ የሀገሪቱ መሪ ቀደም ብለው ሴንት ፒተርስበርግን ጎብኝተዋል። ዲያዝ-ካኔል በድል ቀን 80ኛ ዓመት የመታሰቢያ በዓል ዙሪያ በሚደረጉ የተለያዩ ፕሮግራሞች ላይ ይሳተፋሉ ተብሎ ይጠበቃል። በነገው ዕለት ከፕሬዝዳንት ፑቲን ጋር እንደሚወያዩም ታውቋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
የኩባው ፕሬዝዳንት ሚጌል ዲያዝ-ካኔል ሞስኮ ገቡ
Sputnik አፍሪካ
የኩባው ፕሬዝዳንት ሚጌል ዲያዝ-ካኔል ሞስኮ ገቡ
2025-05-06T19:23+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/06/335635_0:370:720:910_1920x0_80_0_0_f02e4f2dd08482c912ea89cf88c3350a.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የኩባው ፕሬዝዳንት ሚጌል ዲያዝ-ካኔል ሞስኮ ገቡ
19:23 06.05.2025 (የተሻሻለ: 19:44 06.05.2025) የኩባው ፕሬዝዳንት ሚጌል ዲያዝ-ካኔል ሞስኮ ገቡ
የሀገሪቱ መሪ ቀደም ብለው ሴንት ፒተርስበርግን ጎብኝተዋል።
ዲያዝ-ካኔል በድል ቀን 80ኛ ዓመት የመታሰቢያ በዓል ዙሪያ በሚደረጉ የተለያዩ ፕሮግራሞች ላይ ይሳተፋሉ ተብሎ ይጠበቃል።
በነገው ዕለት ከፕሬዝዳንት ፑቲን ጋር እንደሚወያዩም ታውቋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X