የኩባው ፕሬዝዳንት ሚጌል ዲያዝ-ካኔል ሞስኮ ገቡ

ሰብስክራይብ

የኩባው ፕሬዝዳንት ሚጌል ዲያዝ-ካኔል ሞስኮ ገቡ

የሀገሪቱ መሪ ቀደም ብለው ሴንት ፒተርስበርግን ጎብኝተዋል።

ዲያዝ-ካኔል በድል ቀን 80ኛ ዓመት የመታሰቢያ በዓል ዙሪያ በሚደረጉ የተለያዩ ፕሮግራሞች ላይ ይሳተፋሉ ተብሎ ይጠበቃል።

በነገው ዕለት ከፕሬዝዳንት ፑቲን ጋር እንደሚወያዩም ታውቋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
የኩባው ፕሬዝዳንት ሚጌል ዲያዝ-ካኔል ሞስኮ ገቡ - Sputnik አፍሪካ
1/3
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
የኩባው ፕሬዝዳንት ሚጌል ዲያዝ-ካኔል ሞስኮ ገቡ - Sputnik አፍሪካ
2/3
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
የኩባው ፕሬዝዳንት ሚጌል ዲያዝ-ካኔል ሞስኮ ገቡ - Sputnik አፍሪካ
3/3
1/3
2/3
3/3
አዳዲስ ዜናዎች
0