https://amh.sputniknews.africa
ሱዳን ዓለም አቀፉ የፍትህ ፍርድ ቤት በተባበሩት አረብ ኤምሬቶች ላይ የቀረበውን የዘር ማጥፋት ክስ ውድቅ ማድረጉን ተቀበለች
ሱዳን ዓለም አቀፉ የፍትህ ፍርድ ቤት በተባበሩት አረብ ኤምሬቶች ላይ የቀረበውን የዘር ማጥፋት ክስ ውድቅ ማድረጉን ተቀበለች
Sputnik አፍሪካ
ሱዳን ዓለም አቀፉ የፍትህ ፍርድ ቤት በተባበሩት አረብ ኤምሬቶች ላይ የቀረበውን የዘር ማጥፋት ክስ ውድቅ ማድረጉን ተቀበለችየሱዳን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ባወጣው መግለጫ "ክሱ በአካሄድ ምክንያት ውድቅ መደረጉ የሕግ ጥሰቶች እንደሌሉ እንዲሁም... 06.05.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-05-06T16:25+0300
2025-05-06T16:25+0300
2025-05-06T17:14+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/06/333608_0:67:1280:787_1920x0_80_0_0_e0ddfcfa10d7741e43802ec812e3fdca.jpg
ሱዳን ዓለም አቀፉ የፍትህ ፍርድ ቤት በተባበሩት አረብ ኤምሬቶች ላይ የቀረበውን የዘር ማጥፋት ክስ ውድቅ ማድረጉን ተቀበለችየሱዳን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ባወጣው መግለጫ "ክሱ በአካሄድ ምክንያት ውድቅ መደረጉ የሕግ ጥሰቶች እንደሌሉ እንዲሁም የተባበሩት አረብ ኤምሬቶች በዘር ማጥፋት ወንጀል ውስጥ ተሳትፎ እንደሌላት የሚያረጋግጥ ውሳኔ አይደለም” ብሏል።ዓለም አቀፉ የፍትህ ፍርድ ቤት ጉዳዩን ለመከታተል ሕጋዊ ስልጣን እንደሌለው በመጥቀስ ጉዳዩን ሰኞ ውድቅ አድርጎታል። የተባበሩት አረብ ኤምሬቶች ቀደም ሲል ፍርድ ቤቱ እርምጃ ከመውሰዱ በፊት ሁለቱም ወገኖች መስማማት እንዳለባቸው የሚደነግገውን የዘር ማጥፋት ስምምነቱን ክፍል በማንሳት ተቃውማለች።የሱዳን የባህልና መረጃ ሚኒስትር ካሊድ አሊ በኤክስ ገጻቸው "የሱዳን መንግሥት በተባበሩት አረብ ኤምሬቶች በኩል ለአማጺው ፈጥኖ ደራሸ ኃይል በተደረገው ቀጣይነት ባለው ድጋፍ በሱዳን ሕዝብ ላይ ለተፈፀሙት ከባድ ወንጀል ኃላፊነት ያለባቸውን ተጠያቂ ለማድረግ ሁሉንም መንገድ መከተሉን ይቀጥላል" ብለዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/06/333608_72:0:1209:853_1920x0_80_0_0_0049edd9f5043f869da3268b3593cf44.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ሱዳን ዓለም አቀፉ የፍትህ ፍርድ ቤት በተባበሩት አረብ ኤምሬቶች ላይ የቀረበውን የዘር ማጥፋት ክስ ውድቅ ማድረጉን ተቀበለች
16:25 06.05.2025 (የተሻሻለ: 17:14 06.05.2025) ሱዳን ዓለም አቀፉ የፍትህ ፍርድ ቤት በተባበሩት አረብ ኤምሬቶች ላይ የቀረበውን የዘር ማጥፋት ክስ ውድቅ ማድረጉን ተቀበለች
የሱዳን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ባወጣው መግለጫ "ክሱ በአካሄድ ምክንያት ውድቅ መደረጉ የሕግ ጥሰቶች እንደሌሉ እንዲሁም የተባበሩት አረብ ኤምሬቶች በዘር ማጥፋት ወንጀል ውስጥ ተሳትፎ እንደሌላት የሚያረጋግጥ ውሳኔ አይደለም” ብሏል።
ዓለም አቀፉ የፍትህ ፍርድ ቤት ጉዳዩን ለመከታተል ሕጋዊ ስልጣን እንደሌለው በመጥቀስ ጉዳዩን ሰኞ ውድቅ አድርጎታል። የተባበሩት አረብ ኤምሬቶች ቀደም ሲል ፍርድ ቤቱ እርምጃ ከመውሰዱ በፊት ሁለቱም ወገኖች መስማማት እንዳለባቸው የሚደነግገውን የዘር ማጥፋት ስምምነቱን ክፍል በማንሳት ተቃውማለች።
የሱዳን የባህልና መረጃ ሚኒስትር ካሊድ አሊ በኤክስ ገጻቸው "የሱዳን መንግሥት በተባበሩት አረብ ኤምሬቶች በኩል ለአማጺው ፈጥኖ ደራሸ ኃይል በተደረገው ቀጣይነት ባለው ድጋፍ በሱዳን ሕዝብ ላይ ለተፈፀሙት ከባድ ወንጀል ኃላፊነት ያለባቸውን ተጠያቂ ለማድረግ ሁሉንም መንገድ መከተሉን ይቀጥላል" ብለዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X