https://amh.sputniknews.africa
የክህሎት ልማት የሀገሪቱን እምቅ አቅም ለማውጣት ወሳኝ ነው ሲሉ የኢትዮጵያ ባለሥልጣን ተነገሩ
የክህሎት ልማት የሀገሪቱን እምቅ አቅም ለማውጣት ወሳኝ ነው ሲሉ የኢትዮጵያ ባለሥልጣን ተነገሩ
Sputnik አፍሪካ
የክህሎት ልማት የሀገሪቱን እምቅ አቅም ለማውጣት ወሳኝ ነው ሲሉ የኢትዮጵያ ባለሥልጣን ተነገሩ አብዛኛው የኢትዮጵያ ሕዝብ ወጣት ነው ያሉት በሥራና ክህሎት ሚኒስቴር የሠራተኛ ስምሪት እና የገበያ ዘርፍ ሚኒስትር ደኤታ ሰሎሞን ሶካ፤ የዚህን የሕዝብ ክፍል... 06.05.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-05-06T15:34+0300
2025-05-06T15:34+0300
2025-05-06T16:24+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/06/332348_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_6421b576ac7858643974ffde691bb4c3.jpg
የክህሎት ልማት የሀገሪቱን እምቅ አቅም ለማውጣት ወሳኝ ነው ሲሉ የኢትዮጵያ ባለሥልጣን ተነገሩ አብዛኛው የኢትዮጵያ ሕዝብ ወጣት ነው ያሉት በሥራና ክህሎት ሚኒስቴር የሠራተኛ ስምሪት እና የገበያ ዘርፍ ሚኒስትር ደኤታ ሰሎሞን ሶካ፤ የዚህን የሕዝብ ክፍል አቅም መጠቀም አስፈላጊ እንደሆነ ከ4ኛው ሀገር አቀፍ የክህሎት ውድድር ጎን ለጎን ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል፡፡“አብዛኛዎቹ ክህሎቶች ከኢትዮጵያ የኢኮኖሚ ማሻሻያ ምሰሶዎች ማለትም ግብርና፣ ኢንዱስትሪ፣ ቱሪዝም፣ ማዕድን እና ዲጂታል ቴክኖሎጂዎች ላይ ያተኮሩ ናቸው” ብለዋል።ኢትዮጵያ እጅግ ብዙ የተፈጥሮ ሀብቶች እና ወጣት እና ተሰጥኦ ያለው ሕዝብ እንዳላት የተናገሩት ሚኒስትር ደኤታው፤ በዚህ ሀገራዊ ሀብት ለመጠቀም የክህሎት ልማት ላይ መሥራት መሠረታዊ እንደሆነ ተናግረዋል፡፡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
የክህሎት ልማት የሀገሪቱን እምቅ አቅም ለማውጣት ወሳኝ ነው ሲሉ የኢትዮጵያ ባለሥልጣን ተነገሩ
Sputnik አፍሪካ
የክህሎት ልማት የሀገሪቱን እምቅ አቅም ለማውጣት ወሳኝ ነው ሲሉ የኢትዮጵያ ባለሥልጣን ተነገሩ
2025-05-06T15:34+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/06/332348_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_dfcfdb784b89cbc7b59d8318843c7d01.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የክህሎት ልማት የሀገሪቱን እምቅ አቅም ለማውጣት ወሳኝ ነው ሲሉ የኢትዮጵያ ባለሥልጣን ተነገሩ
15:34 06.05.2025 (የተሻሻለ: 16:24 06.05.2025) የክህሎት ልማት የሀገሪቱን እምቅ አቅም ለማውጣት ወሳኝ ነው ሲሉ የኢትዮጵያ ባለሥልጣን ተነገሩ
አብዛኛው የኢትዮጵያ ሕዝብ ወጣት ነው ያሉት በሥራና ክህሎት ሚኒስቴር የሠራተኛ ስምሪት እና የገበያ ዘርፍ ሚኒስትር ደኤታ ሰሎሞን ሶካ፤ የዚህን የሕዝብ ክፍል አቅም መጠቀም አስፈላጊ እንደሆነ ከ4ኛው ሀገር አቀፍ የክህሎት ውድድር ጎን ለጎን ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል፡፡
“አብዛኛዎቹ ክህሎቶች ከኢትዮጵያ የኢኮኖሚ ማሻሻያ ምሰሶዎች ማለትም ግብርና፣ ኢንዱስትሪ፣ ቱሪዝም፣ ማዕድን እና ዲጂታል ቴክኖሎጂዎች ላይ ያተኮሩ ናቸው” ብለዋል።
ኢትዮጵያ እጅግ ብዙ የተፈጥሮ ሀብቶች እና ወጣት እና ተሰጥኦ ያለው ሕዝብ እንዳላት የተናገሩት ሚኒስትር ደኤታው፤ በዚህ ሀገራዊ ሀብት ለመጠቀም የክህሎት ልማት ላይ መሥራት መሠረታዊ እንደሆነ ተናግረዋል፡፡
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X