#viral| ላምበርጊኒ መኪና የሠራው ኢትዮጵያዊ!
14:26 06.05.2025 (የተሻሻለ: 15:04 06.05.2025)
© telegram sputnik_ethiopia
/ ሰብስክራይብ
#viral| ላምበርጊኒ መኪና የሠራው ኢትዮጵያዊ!
የሻሸመኔው የ9ኛ ክፍል ወጣት አወል አማጂ "ብሩህ አዕምሮዎች፤ በክህሎት የበቁ ዜጎች" በሚል መሪ ሃሳብ እየተካሄደ በሚገኘው 4ኛው ሀገር አቀፍ የክህሎት ውድድር ላይ ፈጠራውን አሳይቷል፡፡
ወጣቱ ፈጣሪ በአካባቢው ባገኛቸው ብረታ ብረቶች የሞተር ሳይክል ሞተር በመጠቀም በሊትር 60 ኪሎ ሜትር የሚጓዝ መኪና እንደሠራ ገልጿል፡፡
አወል መኪናውን ለኢትዮጵያ ገበያ በዝቅተኛ ዋጋ የማቅረብ ዓላማ እንዳለው ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግሯል፡፡
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X