https://amh.sputniknews.africa
ኮሜሳ እያደጉ ያሉ ሀገራት ብሪክስን የመሰሉ ለንግድ ምቹ የሆኑ ስብስቦችን መቀላቀላቸውን እንደሚደግፍ አስታወቀ
ኮሜሳ እያደጉ ያሉ ሀገራት ብሪክስን የመሰሉ ለንግድ ምቹ የሆኑ ስብስቦችን መቀላቀላቸውን እንደሚደግፍ አስታወቀ
Sputnik አፍሪካ
ኮሜሳ እያደጉ ያሉ ሀገራት ብሪክስን የመሰሉ ለንግድ ምቹ የሆኑ ስብስቦችን መቀላቀላቸውን እንደሚደግፍ አስታወቀየምስራቅና ደቡባዊ አፍሪካ የጋራ ገበያ ዋና ጸሃፊ ቺሌሺ ካፕዌፕዌ ይህን ያሉት ሰኞ እለት አዲስ አበባ ተካሂዶ በነበረው የኮሜሳ የግንዛቤ መስጫ... 06.05.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-05-06T13:44+0300
2025-05-06T13:44+0300
2025-05-06T14:04+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/06/330797_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_151e4d9edda3efa8f6ecdfc3b4df04ac.jpg
ኮሜሳ እያደጉ ያሉ ሀገራት ብሪክስን የመሰሉ ለንግድ ምቹ የሆኑ ስብስቦችን መቀላቀላቸውን እንደሚደግፍ አስታወቀየምስራቅና ደቡባዊ አፍሪካ የጋራ ገበያ ዋና ጸሃፊ ቺሌሺ ካፕዌፕዌ ይህን ያሉት ሰኞ እለት አዲስ አበባ ተካሂዶ በነበረው የኮሜሳ የግንዛቤ መስጫ መድረክ ከስፑትኒክ አፍሪካ ለተነሳላቸው ጥያቄ ምላሽ በሰጡበት ወቅት ነው፡፡“አብዛኞቹ አባል ሀገራቶቻችን የብሪክስ አባል ከሆነችው ቻይና ጋር ብዙ የንግድ ልውውጥ አላቸው፡፡ ኢትዮጵያም በቅርቡ ብሪክስን ተቀላቅላለች፤ ይህም ጥሩ እርምጃ ነው፤ ምክንያቱም በንቃት እየተሳተፉ ያሉ አባል ሀገራት አሉን ማለት ነው፡፡ ይህ እያደጉ ያሉ ሀገራት አብረው እንዲጓዙ እና በንግድ ግኑኝነት ውስጥ ሁሉም አካላት የሚደጋገፉበት ትብብር እና ሕብረት ለመፍጠር ይጠቅማል” ሲሉ ምላሽ ሰጥተዋል፡፡ ኮሜሳ በቀጣናዊ ትስስር የኢኮኖሚ ብልጽግናን የማምጣት ስትራቴጂ አንግቦ፤ በ1987 ዓ.ም የተመሠረተ ሲሆን በአጠቃላይ 21 አባል ሀገራትን አቅፏል፡፡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ኮሜሳ እያደጉ ያሉ ሀገራት ብሪክስን የመሰሉ ለንግድ ምቹ የሆኑ ስብስቦችን መቀላቀላቸውን እንደሚደግፍ አስታወቀ
Sputnik አፍሪካ
ኮሜሳ እያደጉ ያሉ ሀገራት ብሪክስን የመሰሉ ለንግድ ምቹ የሆኑ ስብስቦችን መቀላቀላቸውን እንደሚደግፍ አስታወቀ
2025-05-06T13:44+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/06/330797_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_b08c791c581a1e0f9baa6a1488f672c2.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ኮሜሳ እያደጉ ያሉ ሀገራት ብሪክስን የመሰሉ ለንግድ ምቹ የሆኑ ስብስቦችን መቀላቀላቸውን እንደሚደግፍ አስታወቀ
13:44 06.05.2025 (የተሻሻለ: 14:04 06.05.2025) ኮሜሳ እያደጉ ያሉ ሀገራት ብሪክስን የመሰሉ ለንግድ ምቹ የሆኑ ስብስቦችን መቀላቀላቸውን እንደሚደግፍ አስታወቀ
የምስራቅና ደቡባዊ አፍሪካ የጋራ ገበያ ዋና ጸሃፊ ቺሌሺ ካፕዌፕዌ ይህን ያሉት ሰኞ እለት አዲስ አበባ ተካሂዶ በነበረው የኮሜሳ የግንዛቤ መስጫ መድረክ ከስፑትኒክ አፍሪካ ለተነሳላቸው ጥያቄ ምላሽ በሰጡበት ወቅት ነው፡፡
“አብዛኞቹ አባል ሀገራቶቻችን የብሪክስ አባል ከሆነችው ቻይና ጋር ብዙ የንግድ ልውውጥ አላቸው፡፡ ኢትዮጵያም በቅርቡ ብሪክስን ተቀላቅላለች፤ ይህም ጥሩ እርምጃ ነው፤ ምክንያቱም በንቃት እየተሳተፉ ያሉ አባል ሀገራት አሉን ማለት ነው፡፡ ይህ እያደጉ ያሉ ሀገራት አብረው እንዲጓዙ እና በንግድ ግኑኝነት ውስጥ ሁሉም አካላት የሚደጋገፉበት ትብብር እና ሕብረት ለመፍጠር ይጠቅማል” ሲሉ ምላሽ ሰጥተዋል፡፡
ኮሜሳ በቀጣናዊ ትስስር የኢኮኖሚ ብልጽግናን የማምጣት ስትራቴጂ አንግቦ፤ በ1987 ዓ.ም የተመሠረተ ሲሆን በአጠቃላይ 21 አባል ሀገራትን አቅፏል፡፡
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X