https://amh.sputniknews.africa
የኢትዮጵያ ፌድራል ፖሊስ እና የኢራን ፖሊስ በትብብር መሥራት የሚያስችላቸውን የመግባቢያ ሰነድ ተፈራረሙ
የኢትዮጵያ ፌድራል ፖሊስ እና የኢራን ፖሊስ በትብብር መሥራት የሚያስችላቸውን የመግባቢያ ሰነድ ተፈራረሙ
Sputnik አፍሪካ
የኢትዮጵያ ፌድራል ፖሊስ እና የኢራን ፖሊስ በትብብር መሥራት የሚያስችላቸውን የመግባቢያ ሰነድ ተፈራረሙ ስምምነቱን ኮሚሽነር ደመላሽ ገብረሚካኤል እና የኢራን የሕግ አስከባሪ ኃይሎች ዋና አዛዥ ብርጋዴር ጀነራል አህመድ ረዛ መፈራረማቸውን ተቋሙ... 06.05.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-05-06T12:59+0300
2025-05-06T12:59+0300
2025-05-06T13:14+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/06/330368_0:67:1280:787_1920x0_80_0_0_53325e8a045eb6f41550379f4e83cfc4.jpg
የኢትዮጵያ ፌድራል ፖሊስ እና የኢራን ፖሊስ በትብብር መሥራት የሚያስችላቸውን የመግባቢያ ሰነድ ተፈራረሙ ስምምነቱን ኮሚሽነር ደመላሽ ገብረሚካኤል እና የኢራን የሕግ አስከባሪ ኃይሎች ዋና አዛዥ ብርጋዴር ጀነራል አህመድ ረዛ መፈራረማቸውን ተቋሙ አስታዉቋል። ሁለቱ የፖሊስ ተቋማት የመረጃ ልውወጥ ለማድረግ፣ ድንበር ተሻጋሪ ወንጀሎችን በጋራ እና በትብብር ለመከላከል፣ በልምድ ልውውጥ እና በአቅም ግንባታ ሥራዎች ላይ በጋራ ለመሥራት ተስማምተዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/06/330368_72:0:1209:853_1920x0_80_0_0_c94e6361dd10fd1dfa6dc8917d297e37.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የኢትዮጵያ ፌድራል ፖሊስ እና የኢራን ፖሊስ በትብብር መሥራት የሚያስችላቸውን የመግባቢያ ሰነድ ተፈራረሙ
12:59 06.05.2025 (የተሻሻለ: 13:14 06.05.2025) የኢትዮጵያ ፌድራል ፖሊስ እና የኢራን ፖሊስ በትብብር መሥራት የሚያስችላቸውን የመግባቢያ ሰነድ ተፈራረሙ
ስምምነቱን ኮሚሽነር ደመላሽ ገብረሚካኤል እና የኢራን የሕግ አስከባሪ ኃይሎች ዋና አዛዥ ብርጋዴር ጀነራል አህመድ ረዛ መፈራረማቸውን ተቋሙ አስታዉቋል።
ሁለቱ የፖሊስ ተቋማት የመረጃ ልውወጥ ለማድረግ፣ ድንበር ተሻጋሪ ወንጀሎችን በጋራ እና በትብብር ለመከላከል፣ በልምድ ልውውጥ እና በአቅም ግንባታ ሥራዎች ላይ በጋራ ለመሥራት ተስማምተዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X