https://amh.sputniknews.africa
ኔቶ እና የአውሮፓ ሕብረት ምዕራቡ ዓለም ከሞስኮ ጋር ቀጥተኛ ጦርነት ውስጥ እንዲገባ እያዘጋጁት ነው ሲሉ የሩሲያ የፀጥታ ምክር ቤት ፀሐፊ ተናገሩ
ኔቶ እና የአውሮፓ ሕብረት ምዕራቡ ዓለም ከሞስኮ ጋር ቀጥተኛ ጦርነት ውስጥ እንዲገባ እያዘጋጁት ነው ሲሉ የሩሲያ የፀጥታ ምክር ቤት ፀሐፊ ተናገሩ
Sputnik አፍሪካ
ኔቶ እና የአውሮፓ ሕብረት ምዕራቡ ዓለም ከሞስኮ ጋር ቀጥተኛ ጦርነት ውስጥ እንዲገባ እያዘጋጁት ነው ሲሉ የሩሲያ የፀጥታ ምክር ቤት ፀሐፊ ተናገሩ "በለንደን እና በፓሪስ ግፊት እና ድጋፍ የአውሮፓ ልሂቃን በሩሲያ ላይ ስልታዊ ሽንፈት ማድረስ አስፈላጊ... 06.05.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-05-06T11:40+0300
2025-05-06T11:40+0300
2025-05-06T12:04+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/06/329944_0:63:1280:783_1920x0_80_0_0_5ad712fbfb898b000377441a5f07ca25.jpg
ኔቶ እና የአውሮፓ ሕብረት ምዕራቡ ዓለም ከሞስኮ ጋር ቀጥተኛ ጦርነት ውስጥ እንዲገባ እያዘጋጁት ነው ሲሉ የሩሲያ የፀጥታ ምክር ቤት ፀሐፊ ተናገሩ "በለንደን እና በፓሪስ ግፊት እና ድጋፍ የአውሮፓ ልሂቃን በሩሲያ ላይ ስልታዊ ሽንፈት ማድረስ አስፈላጊ እንደሆነ መናገራቸውን ቀጥለዋል" ሲሉ ሰርጌ ሾይጉ ተናግረዋል። ዶናልድ ትራምፕ የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ከሆኑ በኋላ የዩክሬን ኔቶን የመቀላቀል ሀሳብ ቢደበዝዝም፤ የምዕራቡ ዓለም መሪዎች ሙሉ በሙሉ የተዉት አይደለም ሲሉ ባለሥልጣኑ በሮሲስካያ ጋዜጣ ላይ በፃፉት ጽሑፍ አብራርተዋል። "ይህ ከናዚ ጀርመን ጎን የተዋጉ ኃይሎች በቅርብ ጊዜ ውስጥ ሌላ የበቀል ህልም እንደቋጠሩ የሚያንፀባርቅ ነው" ብለዋል ኃላፊው በጽሑፋቸው።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/06/329944_76:0:1204:846_1920x0_80_0_0_0b6b2b59a5c889754459c9fa1dafb3ce.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ኔቶ እና የአውሮፓ ሕብረት ምዕራቡ ዓለም ከሞስኮ ጋር ቀጥተኛ ጦርነት ውስጥ እንዲገባ እያዘጋጁት ነው ሲሉ የሩሲያ የፀጥታ ምክር ቤት ፀሐፊ ተናገሩ
11:40 06.05.2025 (የተሻሻለ: 12:04 06.05.2025) ኔቶ እና የአውሮፓ ሕብረት ምዕራቡ ዓለም ከሞስኮ ጋር ቀጥተኛ ጦርነት ውስጥ እንዲገባ እያዘጋጁት ነው ሲሉ የሩሲያ የፀጥታ ምክር ቤት ፀሐፊ ተናገሩ
"በለንደን እና በፓሪስ ግፊት እና ድጋፍ የአውሮፓ ልሂቃን በሩሲያ ላይ ስልታዊ ሽንፈት ማድረስ አስፈላጊ እንደሆነ መናገራቸውን ቀጥለዋል" ሲሉ ሰርጌ ሾይጉ ተናግረዋል።
ዶናልድ ትራምፕ የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ከሆኑ በኋላ የዩክሬን ኔቶን የመቀላቀል ሀሳብ ቢደበዝዝም፤ የምዕራቡ ዓለም መሪዎች ሙሉ በሙሉ የተዉት አይደለም ሲሉ ባለሥልጣኑ በሮሲስካያ ጋዜጣ ላይ በፃፉት ጽሑፍ አብራርተዋል።
"ይህ ከናዚ ጀርመን ጎን የተዋጉ ኃይሎች በቅርብ ጊዜ ውስጥ ሌላ የበቀል ህልም እንደቋጠሩ የሚያንፀባርቅ ነው" ብለዋል ኃላፊው በጽሑፋቸው።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X