https://amh.sputniknews.africa
በኦሮሚያ ከ750 ሺህ ኩንታል በላይ ምርጥ ዘር እየተሠራጨ መሆኑን የክልሉ ግብርና ቢሮ አስታወቀ
በኦሮሚያ ከ750 ሺህ ኩንታል በላይ ምርጥ ዘር እየተሠራጨ መሆኑን የክልሉ ግብርና ቢሮ አስታወቀ
Sputnik አፍሪካ
በኦሮሚያ ከ750 ሺህ ኩንታል በላይ ምርጥ ዘር እየተሠራጨ መሆኑን የክልሉ ግብርና ቢሮ አስታወቀ በበጀት ዓመቱ በአጠቃላይ ለክልሉ 1 ነጥብ 8 ሚሊየን ኩንታል የምርጥ ዘር ለማከፋፈል ታቅዷል። የሚሠራጨው የምርጥ ዘር የበቆሎ፣ የስንዴ፣ የገብስ፣ የጤፍ... 06.05.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-05-06T11:09+0300
2025-05-06T11:09+0300
2025-05-06T11:24+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/06/329732_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_dbc03d310d50162032cc00d7d6a49f9c.jpg
በኦሮሚያ ከ750 ሺህ ኩንታል በላይ ምርጥ ዘር እየተሠራጨ መሆኑን የክልሉ ግብርና ቢሮ አስታወቀ በበጀት ዓመቱ በአጠቃላይ ለክልሉ 1 ነጥብ 8 ሚሊየን ኩንታል የምርጥ ዘር ለማከፋፈል ታቅዷል። የሚሠራጨው የምርጥ ዘር የበቆሎ፣ የስንዴ፣ የገብስ፣ የጤፍ እና የሌሎች ሰብሎች መሆኑ ተነግሯል። የበቆሎ ምርጥ ዘር በቅድሚያ እንደሚዘራ የተገለጸ ሲሆን ለዚህም ከ139 ሺህ ኩንታል በላይ እየተከፋፈለ እንደሚገኝ የሀገር ውስጥ ሚዲያ ዘግቧል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/06/329732_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_e1346b84410fd14116694b0e1209ae54.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
በኦሮሚያ ከ750 ሺህ ኩንታል በላይ ምርጥ ዘር እየተሠራጨ መሆኑን የክልሉ ግብርና ቢሮ አስታወቀ
11:09 06.05.2025 (የተሻሻለ: 11:24 06.05.2025) በኦሮሚያ ከ750 ሺህ ኩንታል በላይ ምርጥ ዘር እየተሠራጨ መሆኑን የክልሉ ግብርና ቢሮ አስታወቀ
በበጀት ዓመቱ በአጠቃላይ ለክልሉ 1 ነጥብ 8 ሚሊየን ኩንታል የምርጥ ዘር ለማከፋፈል ታቅዷል።
የሚሠራጨው የምርጥ ዘር የበቆሎ፣ የስንዴ፣ የገብስ፣ የጤፍ እና የሌሎች ሰብሎች መሆኑ ተነግሯል።
የበቆሎ ምርጥ ዘር በቅድሚያ እንደሚዘራ የተገለጸ ሲሆን ለዚህም ከ139 ሺህ ኩንታል በላይ እየተከፋፈለ እንደሚገኝ የሀገር ውስጥ ሚዲያ ዘግቧል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X