የእስራኤል አየር ሀይል በየመን ወደብ ላይ ጥቃት ፈፀመ
22:12 05.05.2025 (የተሻሻለ: 09:44 06.05.2025)
© telegram sputnik_ethiopia
/ ሰብስክራይብ
የእስራኤል አየር ሀይል በየመን ወደብ ላይ ጥቃት ፈፀመ
ጥቃት የተፈፀመበት ሆዴዳ ተብሎ የሚጠራው ወደብ ሲሆን 30 የጦር አውሮፕላኖች ተሳትፈዋል። የኮንክሪት ፋብሪካን እና እቃዎችን ለማውረድ የሚያገለግሉ የመርከቦች መቆሚያን ዒላማ ያደረገ መሆኑ ተዘግቧል።
የአየር ጥቃቱ ከአሜሪካ መንግስት ጋር በቅንጅት እንደተካሄደ ተገልጿል።
የአየር ድብደባው ከአንድ ቀን ቀደም ብሎ የሃውቲ አማፂያን በቴል አቪቭ ቤን ጉሪዮን አየር ማረፊያ ላይ ጥቃት መፈፀማቸውን ተከትሎ የተካሄደ ነው።
በማህበራዊ ትስስር ገፆች የሚዘዋወሩ ምስሎች የጥቃቱን ገፅታ ያሳያሉ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

© telegram sputnik_ethiopia
/ 
© telegram sputnik_ethiopia
/ 
© telegram sputnik_ethiopia
/