የእስራኤል አየር ሀይል በየመን ወደብ ላይ ጥቃት ፈፀመ

ሰብስክራይብ

የእስራኤል አየር ሀይል በየመን ወደብ ላይ ጥቃት ፈፀመ

ጥቃት የተፈፀመበት ሆዴዳ ተብሎ የሚጠራው ወደብ ሲሆን 30 የጦር አውሮፕላኖች ተሳትፈዋል። የኮንክሪት ፋብሪካን እና እቃዎችን ለማውረድ የሚያገለግሉ የመርከቦች መቆሚያን ዒላማ ያደረገ መሆኑ ተዘግቧል።

የአየር ጥቃቱ ከአሜሪካ መንግስት ጋር በቅንጅት እንደተካሄደ ተገልጿል።

የአየር ድብደባው ከአንድ ቀን ቀደም ብሎ የሃውቲ አማፂያን በቴል አቪቭ ቤን ጉሪዮን አየር ማረፊያ ላይ ጥቃት መፈፀማቸውን ተከትሎ የተካሄደ ነው።

በማህበራዊ ትስስር ገፆች የሚዘዋወሩ ምስሎች የጥቃቱን ገፅታ ያሳያሉ

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየእስራኤል አየር ሀይል በየመን ወደብ ላይ ጥቃት ፈፀመ
የእስራኤል አየር ሀይል በየመን ወደብ ላይ ጥቃት ፈፀመ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 06.05.2025
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየእስራኤል አየር ሀይል በየመን ወደብ ላይ ጥቃት ፈፀመ
የእስራኤል አየር ሀይል በየመን ወደብ ላይ ጥቃት ፈፀመ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 06.05.2025
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየእስራኤል አየር ሀይል በየመን ወደብ ላይ ጥቃት ፈፀመ
የእስራኤል አየር ሀይል በየመን ወደብ ላይ ጥቃት ፈፀመ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 06.05.2025
አዳዲስ ዜናዎች
0