ከዩክሬን ባሻገር ፤ የሞስኮ - ዋሽንግተን ውይይቶች ሰፋ ያሉ እና መደበኛ ግንኙነት ለመመለስ አላማ ያለው መሆኑን በተባበሩት መንግስታት የሩሲያ ምክትል መልዕክተኛ ተናገሩ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱከዩክሬን ባሻገር ፤ የሞስኮ - ዋሽንግተን ውይይቶች ሰፋ ያሉ እና መደበኛ ግንኙነት ለመመለስ አላማ ያለው መሆኑን በተባበሩት መንግስታት የሩሲያ ምክትል መልዕክተኛ ተናገሩ
ከዩክሬን ባሻገር ፤ የሞስኮ - ዋሽንግተን ውይይቶች ሰፋ ያሉ እና መደበኛ ግንኙነት ለመመለስ አላማ ያለው መሆኑን በተባበሩት መንግስታት የሩሲያ ምክትል መልዕክተኛ ተናገሩ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 05.05.2025
ሰብስክራይብ

ከዩክሬን ባሻገር ፤ የሞስኮ - ዋሽንግተን ውይይቶች ሰፋ ያሉ እና መደበኛ ግንኙነት ለመመለስ አላማ ያለው መሆኑን በተባበሩት መንግስታት የሩሲያ ምክትል መልዕክተኛ ተናገሩ

ይህ የሀገራቱ መጠነ - ሰፊ የሁለትዮሽ ግንኙነት ሩሲያ እና አሜሪካን ብቻ ሳይሆን መላውን ዓለም ተጠቃሚ ያደርጋል ሲሉ ዲሚትሪ ፖሊያንስኪይ ለስፑትኒክ ተናግረዋል።

ዲፕሎማቱ "በዚህ ሂደት መጀመሪያ ላይ ነን ብዬ አስባለሁ ፤ ሂደቱም በጣም አስፈላጊ ነው" ብለዋል ።

ግንኙነቶችን ለማስተካከል ከፍተኛ ጥረቶች እየተደረጉ እንደሆነና ሁለቱም ወገኖች በትክክለኛው አቅጣጫ እየተንቀሳቀሱ መሆናቸውን አፅንዖት ሰጥተዋል።

በአርቴፊሻል አስተውሎት የተሠራ ምስል

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0