https://amh.sputniknews.africa
ኢትዮጵያ በብሪክስ ማዕቀፍ ከሌሎች እያደጉ ያሉ እና ካደጉ ሀገራት ልምድ መቅሰም ትችላለች ሲሉ ባለሥልጣኑ ተናገሩ
ኢትዮጵያ በብሪክስ ማዕቀፍ ከሌሎች እያደጉ ያሉ እና ካደጉ ሀገራት ልምድ መቅሰም ትችላለች ሲሉ ባለሥልጣኑ ተናገሩ
Sputnik አፍሪካ
ኢትዮጵያ በብሪክስ ማዕቀፍ ከሌሎች እያደጉ ያሉ እና ካደጉ ሀገራት ልምድ መቅሰም ትችላለች ሲሉ ባለሥልጣኑ ተናገሩ ኢትዮጵያ በብሪክስ ውስጥ የእውቀት ልውውጥ እያደረገች ነው ሲሉ የሥራ እና ክህሎት ሚኒስትር ደኤታ ተሻለ በሬቻ ለስፑትኒክ አፍሪካ... 05.05.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-05-05T16:49+0300
2025-05-05T16:49+0300
2025-05-05T17:24+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/05/324422_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_e5d830a3b486fbab7bb14fd84d472e07.jpg
ኢትዮጵያ በብሪክስ ማዕቀፍ ከሌሎች እያደጉ ያሉ እና ካደጉ ሀገራት ልምድ መቅሰም ትችላለች ሲሉ ባለሥልጣኑ ተናገሩ ኢትዮጵያ በብሪክስ ውስጥ የእውቀት ልውውጥ እያደረገች ነው ሲሉ የሥራ እና ክህሎት ሚኒስትር ደኤታ ተሻለ በሬቻ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል። "በእውነቱ አብዛኞቹ የብሪክስ ሀገራት ሩሲያ፣ ቻይና እና ደቡብ አፍሪካን ጨምሮ እያደጉ ያሉ እና ቴክኖሎጂ ላይ የተመሠረቱ ኢኮኖሚዎች ናቸው። ስለዚህ ከእነዚህ ሀገራት የምንማረው ብዙ ነገር አለ፤ ይህንን ማድረጋችንን እንቀጥላለን" ብለዋል። ኢትዮጵያ "ብሩህ አዕምሮዎች በክህሎት የበቁ ዜጎች" በሚል መሪ ሃሳብ ሀገር አቀፍ የክህሎት ውድድር እያካሄደች ነው። ውድድሩ እስከ ግንቦት 2 ድረስ ይካሄዳል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/05/324422_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_1364914b85faf2645108c4af56750fbd.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ኢትዮጵያ በብሪክስ ማዕቀፍ ከሌሎች እያደጉ ያሉ እና ካደጉ ሀገራት ልምድ መቅሰም ትችላለች ሲሉ ባለሥልጣኑ ተናገሩ
16:49 05.05.2025 (የተሻሻለ: 17:24 05.05.2025) ኢትዮጵያ በብሪክስ ማዕቀፍ ከሌሎች እያደጉ ያሉ እና ካደጉ ሀገራት ልምድ መቅሰም ትችላለች ሲሉ ባለሥልጣኑ ተናገሩ
ኢትዮጵያ በብሪክስ ውስጥ የእውቀት ልውውጥ እያደረገች ነው ሲሉ የሥራ እና ክህሎት ሚኒስትር ደኤታ ተሻለ በሬቻ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።
"በእውነቱ አብዛኞቹ የብሪክስ ሀገራት ሩሲያ፣ ቻይና እና ደቡብ አፍሪካን ጨምሮ እያደጉ ያሉ እና ቴክኖሎጂ ላይ የተመሠረቱ ኢኮኖሚዎች ናቸው። ስለዚህ ከእነዚህ ሀገራት የምንማረው ብዙ ነገር አለ፤ ይህንን ማድረጋችንን እንቀጥላለን" ብለዋል።
ኢትዮጵያ "ብሩህ አዕምሮዎች በክህሎት የበቁ ዜጎች" በሚል መሪ ሃሳብ ሀገር አቀፍ የክህሎት ውድድር እያካሄደች ነው። ውድድሩ እስከ ግንቦት 2 ድረስ ይካሄዳል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X