https://amh.sputniknews.africa
ኢትዮጵያዊዉ ወጣት በሰሜን ኮሪያ ተነሳሽነት የተሰራ አይሲቢኤምን በብሔራዊ የክህሎት ውድድር ላይ አሳየ
ኢትዮጵያዊዉ ወጣት በሰሜን ኮሪያ ተነሳሽነት የተሰራ አይሲቢኤምን በብሔራዊ የክህሎት ውድድር ላይ አሳየ
Sputnik አፍሪካ
ኢትዮጵያዊዉ ወጣት በሰሜን ኮሪያ ተነሳሽነት የተሰራ አይሲቢኤምን በብሔራዊ የክህሎት ውድድር ላይ አሳየከኢትዮጵያ ዱራሜ የመጣው ወጣት የፈጠራ ባለሙያ ሃይለስላሴ አበራ ከሚያዝያ 27 እስከ ግንቦት 2 በሚካሄደው አራተኛው ብሔራዊ የክህሎት ውድድር ላይ... 05.05.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-05-05T16:31+0300
2025-05-05T16:31+0300
2025-05-05T17:24+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/05/324640_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_e03630cb825bd29814dc561d4bc3a5ad.jpg
ኢትዮጵያዊዉ ወጣት በሰሜን ኮሪያ ተነሳሽነት የተሰራ አይሲቢኤምን በብሔራዊ የክህሎት ውድድር ላይ አሳየከኢትዮጵያ ዱራሜ የመጣው ወጣት የፈጠራ ባለሙያ ሃይለስላሴ አበራ ከሚያዝያ 27 እስከ ግንቦት 2 በሚካሄደው አራተኛው ብሔራዊ የክህሎት ውድድር ላይ የመጀመሪያ ሞዴሉን ይፋ አድርጓል።በጦር ጀት እና በማስተማሪያ ሮቦቶች ፈጠራ የሚታወቀው ሃይለስላሴ አበራ በ22 ዘርፎች ፈጠራዎችን ከሚያሳዩ 70 የቴክኖሎጂ ባለተሰጥኦዎች መካከል አንዱ ነው።በሥራና ክህሎት ሚኒስቴር "ብሩህ አዕምሮዎች፤ የበቁ ዜጎች" በሚል መሪ ቃል የተዘጋጀው ዝግጅት በክህሎት ልማት፣ በሀገር በቀል እውቀቶች እና ለብሔራዊ እድገት በምርምር ላይ የተመሰረቱ መፍትሄዎች ላይ ያተኮረ ነው።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ኢትዮጵያዊዉ ወጣት በሰሜን ኮሪያ ተነሳሽነት የተሰራ አይሲቢኤምን በብሔራዊ የክህሎት ውድድር ላይ አሳየ
Sputnik አፍሪካ
ኢትዮጵያዊዉ ወጣት በሰሜን ኮሪያ ተነሳሽነት የተሰራ አይሲቢኤምን በብሔራዊ የክህሎት ውድድር ላይ አሳየ
2025-05-05T16:31+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/05/324640_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_f74f118a898d62257f1fa8a66af60c07.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ኢትዮጵያዊዉ ወጣት በሰሜን ኮሪያ ተነሳሽነት የተሰራ አይሲቢኤምን በብሔራዊ የክህሎት ውድድር ላይ አሳየ
16:31 05.05.2025 (የተሻሻለ: 17:24 05.05.2025) ኢትዮጵያዊዉ ወጣት በሰሜን ኮሪያ ተነሳሽነት የተሰራ አይሲቢኤምን በብሔራዊ የክህሎት ውድድር ላይ አሳየ
ከኢትዮጵያ ዱራሜ የመጣው ወጣት የፈጠራ ባለሙያ ሃይለስላሴ አበራ ከሚያዝያ 27 እስከ ግንቦት 2 በሚካሄደው አራተኛው ብሔራዊ የክህሎት ውድድር ላይ የመጀመሪያ ሞዴሉን ይፋ አድርጓል።
በጦር ጀት እና በማስተማሪያ ሮቦቶች ፈጠራ የሚታወቀው ሃይለስላሴ አበራ በ22 ዘርፎች ፈጠራዎችን ከሚያሳዩ 70 የቴክኖሎጂ ባለተሰጥኦዎች መካከል አንዱ ነው።
በሥራና ክህሎት ሚኒስቴር "ብሩህ አዕምሮዎች፤ የበቁ ዜጎች" በሚል መሪ ቃል የተዘጋጀው ዝግጅት በክህሎት ልማት፣ በሀገር በቀል እውቀቶች እና ለብሔራዊ እድገት በምርምር ላይ የተመሰረቱ መፍትሄዎች ላይ ያተኮረ ነው።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X