የሕንድ ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ የድል ቀን 80ኛ ዓመትን ምክንያት በማድረግ ለፑቲን የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየሕንድ ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ የድል ቀን 80ኛ ዓመትን ምክንያት በማድረግ ለፑቲን የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ
የሕንድ ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ የድል ቀን 80ኛ ዓመትን ምክንያት በማድረግ ለፑቲን የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 05.05.2025
ሰብስክራይብ

የሕንድ ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ የድል ቀን 80ኛ ዓመትን ምክንያት በማድረግ ለፑቲን የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

ቭላድሚር ፑቲን እና ሞዲ ሰኞ እለት የስልክ ውይይት ማድረጋቸውን ክሬምሊን አስታውቋል።

የውይይቱ ቁልፍ ነጥቦች፦

▫ፑቲን ሚያዝያ 14 በካሽሚር በተፈፀመው የሽብር ጥቃት የተሰማቸውን ጥልቅ ሀዘን በድጋሚ ገልጸዋል።

▫ሁለቱም መሪዎች ሽብርተኝነትን በተባበረ ክንድ መዋጋት እንደሚያስፈልግ አጽንኦት ሰጥተዋል።

▫የሩሲያ-ህንድ ስልታዊ አጋርነት በውጫዊ ግፊቶች የማይበገር እና ቀጣይነት ያለው እድገት በማሳየት ጎልቶ ታይቷል።

▫ሞዲ ፑቲን ለዓመታዊው የሁለትዮሽ የመሪዎች ጉባዔ ህንድን እንዲጎበኙ ጋብዘዋል። ፑቲን ግብዣውን አመስግነው ተቀበለዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0