እስራኤል በጋዛ በመጪዎቹ ሳምንታት የምድር ጥቃት እንዲቀጥል መፍቀዷ ተዘገበ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱእስራኤል በጋዛ በመጪዎቹ ሳምንታት የምድር ጥቃት እንዲቀጥል መፍቀዷ ተዘገበ
እስራኤል በጋዛ በመጪዎቹ ሳምንታት የምድር ጥቃት እንዲቀጥል መፍቀዷ ተዘገበ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 05.05.2025
ሰብስክራይብ

እስራኤል በጋዛ በመጪዎቹ ሳምንታት የምድር ጥቃት እንዲቀጥል መፍቀዷ ተዘገበ

የአሜሪካዊው ጋዜጠኛ ባራክ ራቪድ ምንጮቹን በመጥቀስ እንደዘገበው የእስራኤል የፀጥታ ካቢኔ እቅዱን በሙሉ ድምፅ አፅድቋል።

የእስራኤል ባለሥልጣናት እንደተናገሩት ፕሬዝዳንት ትራምፕ ከሁለት ሳምንት በኋላ በመካከለኛው ምስራቅ የሚያደረጉትን ጉብኝት ሲያጠናቅቁ ኦፕሬሽኑ ይጀመራል ተብሎ ይጠበቃል። እስከዚያው ድረስ የተኩስ አቁም ስምምነት ላይ ለመድረስ የሚደረገው ጥረት ይቀጥላል" ብለዋል።

የእስራኤል መከላከያ ሰራዊት ታግተው የተያዙ ሰዎችን ለማስልቀቅ የሚደረገው ውይይት በመቋረጡ ምክንያት ሃማስ ላይ ጫና ለመፍጠር በአስር ሺዎች የሚቆጠሩ ተጠባባቂዎችን ለማንቀሳቀስ ማቀዱን የእስራኤል መገናኛ ብዙሃን ቅዳሜ ዘግቧል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0