የኢሚግሬሽን ሥርዓቶች ላይ የሚፈጸመውን የቴክኖሎጂ ወንጀል ለመከላከል የምስራቅ አፍሪካ ሀገራት ህብረት ፈጠሩ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየኢሚግሬሽን ሥርዓቶች ላይ የሚፈጸመውን የቴክኖሎጂ ወንጀል ለመከላከል የምስራቅ አፍሪካ ሀገራት ህብረት ፈጠሩ
የኢሚግሬሽን ሥርዓቶች ላይ የሚፈጸመውን የቴክኖሎጂ ወንጀል ለመከላከል የምስራቅ አፍሪካ ሀገራት ህብረት ፈጠሩ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 05.05.2025
ሰብስክራይብ

የኢሚግሬሽን ሥርዓቶች ላይ የሚፈጸመውን የቴክኖሎጂ ወንጀል ለመከላከል የምስራቅ አፍሪካ ሀገራት ህብረት ፈጠሩ

ይህ አዲስ ተነሳሽነት የሰው-ሰራሽ  አስተውሎት ስጋቶችን እንደሚያካትት በታንዛኒያ ሞሺ በተካሄደው የስደተኞች አስተዳደር ሲምፖዚየም ላይ ውይይት ተደርጎበታል ሲል ዘ ሲቲዘን ጋዜጣ ዘግቧል።

በምስራቅ አፍሪካ ህብረተሰብ አካባቢ የዲጂታል አገልግሎቶችን በተመለከተ የአሰራር ለውጦች ተደርገዋል። ቀደም ሲል እነዚህ አገልግሎቶች ዲጂታል አልነበሩም ፤ አሁን ግን ሁሉም ተለውጧል" ሲል ጋዜጣው የኢሚግሬሽን መምሪያ የሕግ አገልግሎቶች ኮሚሽነር የሆኑትን ኖቫይታ ሞሮሶ ጠቅሷል።

የቴክኖሎጂ እድገት የወንጀል መበራከትን ሊያስከትል ይችላል በማለት የፖሊስ ረዳት ኮሚሽነር ሆጃ ማሂባ አስጠንቅቀዋል። ይህም ልማት እና ደህንነትን ሚዛናዊ የሚያደርጉ ስልቶችን ተግባራዊ ማድረግን አስፈላጊ ያደርገዋል ብለዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0