የኢትዮጵያ አየር መንገድ የናይጄሪያን የቱሪዝም ኢንደስትሪ በማሳደግ ላይ እንደሚገኝ ተገለፀ

© telegram sputnik_ethiopiaየኢትዮጵያ አየር መንገድ የናይጄሪያን የቱሪዝም ኢንደስትሪ በማሳደግ ላይ እንደሚገኝ ተገለፀ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ የናይጄሪያን የቱሪዝም ኢንደስትሪ በማሳደግ ላይ እንደሚገኝ ተገለፀ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 05.05.2025
ሰብስክራይብ

የኢትዮጵያ አየር መንገድ የናይጄሪያን የቱሪዝም ኢንደስትሪ በማሳደግ ላይ እንደሚገኝ ተገለፀ

የአየር መንገዱ የናይጄሪያ ክልል ሥራ አስኪያጅ  ፍሬህይወት መኮንን እንደገለፁት አየር መንገዱ ወደ ናይጄሪያ እና ከናይጄሪያ ወደ ሌሎች ሀገራት የሚደረገውን ቱሪዝም የማስተዋወቅ ጥረቱን ያጠናክራል ብለዋል።

"የኢትዮጵያ አየር መንገድ የአፍሪካ ንግድ እና ቱሪዝም አገናኝ ነው። ከዓለም ዙሪያ ወደ ናይጄሪያ ተጨማሪ ቱሪዝም ለመሳብ እንዲሁም ናይጄሪያውያን ኢትዮጵያን እና ሌሎች የአፍሪካ ክፍሎችን እንዲጎበኙ ለማበረታታት ቁርጠኛ ነን" ብለዋል ሲል የናይጄሪያ ሚዲያ ዘግቧል።

የኢትዮጵያ አየር መንገድ የካላባር ካርኒቫልን ጨምሮ ዋና ዋና የናይጄሪያ ባህላዊ ዝግጅቶችን በተከታታይ በመደገፍ የቅናሽ ዋጋዎችን እና እንከን የለሽ የጉዞ አማራጮችን አቅርቧል ተብሏል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0