የሞንጎሊያ ፕሬዝዳንት በ80ኛው የድል በዓል ቀን ሞስኮ ይገኛሉ ተባለ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየሞንጎሊያ ፕሬዝዳንት በ80ኛው የድል በዓል ቀን ሞስኮ ይገኛሉ ተባለ
የሞንጎሊያ ፕሬዝዳንት በ80ኛው የድል በዓል ቀን ሞስኮ ይገኛሉ ተባለ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 05.05.2025
ሰብስክራይብ

የሞንጎሊያ ፕሬዝዳንት በ80ኛው የድል በዓል ቀን ሞስኮ ይገኛሉ ተባለ

ኡክናጊን ኩሬልሱክ በቭላድሚር ፑቲን ግብዣ ፕሮግራሙ ላይ እንደሚሳተፉ ሞንትሴም የዜና ወኪል ዘግቧል።

በጉብኝቱ ወቅት ሁለቱ ፕሬዝዳንቶች ይፋዊ ግኑኝነት እንደሚያደርጉ እና በሁለትዮሽ ትብብራቸው ዙሪያ ሃሳብ እንደሚለዋወጡ ተገልጿል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0