በኢትዮጵያ ለግሉ ዘርፍ የሚቀርበው የብድር መጠን በአራት በመቶ እንዳደገ ብሔራዊ ባንክ ገለፀ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱበኢትዮጵያ ለግሉ ዘርፍ የሚቀርበው የብድር መጠን በአራት በመቶ እንዳደገ ብሔራዊ ባንክ ገለፀ
በኢትዮጵያ ለግሉ ዘርፍ የሚቀርበው የብድር መጠን በአራት በመቶ እንዳደገ ብሔራዊ ባንክ ገለፀ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 04.05.2025
ሰብስክራይብ

በኢትዮጵያ ለግሉ ዘርፍ የሚቀርበው የብድር መጠን በአራት በመቶ እንዳደገ ብሔራዊ ባንክ ገለፀ

መጠኑ በየዓመቱ እየጨመረ መጥቷል ሲሉ የብሔራዊ ባንክ ገዥ አቶ ማሞ ምህረቱ በ 'ኢትዮጵያ ታምርት' ኤክስፖ ስር በተዘጋጀ መድረክ ላይ ገልጸዋል።

የግሉን ዘርፍ ተሳትፎ ለማሳደግ በዚህ በጀት ዓመት የብድር መጠን ከ14 በመቶ ወደ 18 በመቶ ከፍ ተደርጓል ብለዋል።

ከውጭ ምንዛሪ ጋር የነበረው ችግር እየተፈታ መምጣቱን ተከትሎ ከአምናው በተሻለ ለአምራች ኢንዱስትሪው ዘርፍ ምቹ አውድ መፈጠሩንም አንስተዋል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0