በኢትዮጵያ ለግሉ ዘርፍ የሚቀርበው የብድር መጠን በአራት በመቶ እንዳደገ ብሔራዊ ባንክ ገለፀ
16:44 04.05.2025 (የተሻሻለ: 17:04 04.05.2025)
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱበኢትዮጵያ ለግሉ ዘርፍ የሚቀርበው የብድር መጠን በአራት በመቶ እንዳደገ ብሔራዊ ባንክ ገለፀ

© telegram sputnik_ethiopia
/ ሰብስክራይብ
በኢትዮጵያ ለግሉ ዘርፍ የሚቀርበው የብድር መጠን በአራት በመቶ እንዳደገ ብሔራዊ ባንክ ገለፀ
መጠኑ በየዓመቱ እየጨመረ መጥቷል ሲሉ የብሔራዊ ባንክ ገዥ አቶ ማሞ ምህረቱ በ 'ኢትዮጵያ ታምርት' ኤክስፖ ስር በተዘጋጀ መድረክ ላይ ገልጸዋል።
የግሉን ዘርፍ ተሳትፎ ለማሳደግ በዚህ በጀት ዓመት የብድር መጠን ከ14 በመቶ ወደ 18 በመቶ ከፍ ተደርጓል ብለዋል።
ከውጭ ምንዛሪ ጋር የነበረው ችግር እየተፈታ መምጣቱን ተከትሎ ከአምናው በተሻለ ለአምራች ኢንዱስትሪው ዘርፍ ምቹ አውድ መፈጠሩንም አንስተዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X