‘በኢትዮጵያ ታምርት' ንቅናቄ 13 ሺህ 800 አዳዲስ አነስተኛና መካከለኛ ኢንተርፕራይዞች ሥራ መጀመራቸው ተገለፀ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ‘በኢትዮጵያ ታምርት' ንቅናቄ 13 ሺህ 800 አዳዲስ አነስተኛና መካከለኛ ኢንተርፕራይዞች ሥራ መጀመራቸው ተገለፀ
‘በኢትዮጵያ ታምርት' ንቅናቄ 13 ሺህ 800 አዳዲስ አነስተኛና መካከለኛ ኢንተርፕራይዞች ሥራ መጀመራቸው ተገለፀ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 04.05.2025
ሰብስክራይብ

‘በኢትዮጵያ ታምርት' ንቅናቄ 13 ሺህ 800 አዳዲስ አነስተኛና መካከለኛ ኢንተርፕራይዞች ሥራ መጀመራቸው ተገለፀ

በኤክስፖው መክፈቻ ላይ ንግግር ያደረጉት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በእንቅስቃሴው የማምረት አቅም ከ46 ወደ 61 በመቶ ማደጉን አመልክተዋል።

በተጨማሪም ሥራ ያቆሙ 830 ፋብሪካዎች ወደ ምርት በመመለሳቸው የኢንዱስትሪው ዘርፍ ተነቃቅቷል ብለዋል።

ከሰባት ዘርፎች የተውጣጡ 288 አምራቾች የሚሳተፉበት የኢትዮጵያ ታምርት ኤክስፖ እስከ ሚያዚያ 29/2017 ዓ.ም ድረስ ይካሄዳል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
‘በኢትዮጵያ ታምርት' ንቅናቄ 13 ሺህ 800 አዳዲስ አነስተኛና መካከለኛ ኢንተርፕራይዞች ሥራ መጀመራቸው ተገለፀ - Sputnik አፍሪካ
1/2
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
‘በኢትዮጵያ ታምርት' ንቅናቄ 13 ሺህ 800 አዳዲስ አነስተኛና መካከለኛ ኢንተርፕራይዞች ሥራ መጀመራቸው ተገለፀ - Sputnik አፍሪካ
2/2
1/2
2/2
አዳዲስ ዜናዎች
0