‘በኢትዮጵያ ታምርት' ንቅናቄ 13 ሺህ 800 አዳዲስ አነስተኛና መካከለኛ ኢንተርፕራይዞች ሥራ መጀመራቸው ተገለፀ
15:41 04.05.2025 (የተሻሻለ: 16:04 04.05.2025)
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ‘በኢትዮጵያ ታምርት' ንቅናቄ 13 ሺህ 800 አዳዲስ አነስተኛና መካከለኛ ኢንተርፕራይዞች ሥራ መጀመራቸው ተገለፀ

© telegram sputnik_ethiopia
/ ሰብስክራይብ
‘በኢትዮጵያ ታምርት' ንቅናቄ 13 ሺህ 800 አዳዲስ አነስተኛና መካከለኛ ኢንተርፕራይዞች ሥራ መጀመራቸው ተገለፀ
በኤክስፖው መክፈቻ ላይ ንግግር ያደረጉት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በእንቅስቃሴው የማምረት አቅም ከ46 ወደ 61 በመቶ ማደጉን አመልክተዋል።
በተጨማሪም ሥራ ያቆሙ 830 ፋብሪካዎች ወደ ምርት በመመለሳቸው የኢንዱስትሪው ዘርፍ ተነቃቅቷል ብለዋል።
ከሰባት ዘርፎች የተውጣጡ 288 አምራቾች የሚሳተፉበት የኢትዮጵያ ታምርት ኤክስፖ እስከ ሚያዚያ 29/2017 ዓ.ም ድረስ ይካሄዳል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
