ፑቲን ከዩክሬን ጋር የሚደረገው ዕርቅ አይቀሬ ነው አሉ
11:36 04.05.2025 (የተሻሻለ: 12:24 04.05.2025)

© telegram sputnik_ethiopia
/ ሰብስክራይብ
ፑቲን ከዩክሬን ጋር የሚደረገው ዕርቅ አይቀሬ ነው አሉ
የሩሲያው ፕሬዝዳንት በሩሲያ-1 የቴሌቪዥን ጣቢያ ዘጋቢ ፊልም ላይ የሰጧቸው ተጨማሪ መግለጫዎቸ፡-
⦁ ሩሲያ በዩክሬን ልዩ ወታደራዊ ዘመቻ ወቅት ስህተት እንድትሠራ ቅስቃሳዎች ቢኖሩም ሞስኮ ተረጋግታ ለመቆየት ችላለች።
⦁ ምስኮ ልዩ ወታደራዊ ዘመቻውን በተገቢው መንገድ ለማጠናቀቅ በቂ ኃይልና ብቃት አላት።
⦁ ሩሲያ በልዩ ወታደራዊ ዘመቻው ወቅት የኒውክሌር ጦር መሣሪያ መጠቀም አላስፈለጋትም።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X