የእስራኤል አየር ኃይል በሶሪያ "በደርዘን የሚቆጠሩ የመሠረተ ልማት እና የጦር መሣሪያ ማምረቻዎችን" አጠቃ

ሰብስክራይብ

የእስራኤል አየር ኃይል በሶሪያ "በደርዘን የሚቆጠሩ የመሠረተ ልማት እና የጦር መሣሪያ ማምረቻዎችን" አጠቃ

▪ የእስራኤል መከላከያ ኃይል ባወጣው መግለጫ "ፀረ-አውሮፕላን መድፎች እና የምድር-አየር ሚሳኤል ማስወንጨፊያ" በዋነኛነት ኢላማ እንደተደረጉ ገልጿል። ጥቃቱ በ12 የጦር አውሮፕላኖች አርብ ምሽት እንደተፈፀመ አስታውቋል።

▪ በሌላ መግለጫ አምስት የቆሰሉ የሶሪያ ድሩዞች ሌሊቱን ወደ እስራኤል ተወስደዋል።

የእስራኤል የጦር አውሮፕላኖች ደማስቆ በሚገኘው የፕሬዝዳንታዊ ቤተ-መንግሥት አካባቢ አርብ እለት ጥቃት ፈፅመዋል። ቴል አቪቭ እርምጃው በሶሪያ ድሩዝ ሕዝቦች ላይ ለሚደርሰው ጥቃት የአጸፋ ምላሽ እንደሆነ ተናግራለች።

የሶሪያ ባለሥልጣናት ጥቃቱን አደገኛ አካራሪ ዕርምጃ ብለውታል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0