ብራይስ ኦሊግዊ ንግዌማ የጋቦን ፕሬዝዳንት ሆነው ቃለ መሃላ ፈጸሙ

ሰብስክራይብ

ብራይስ ኦሊግዊ ንግዌማ የጋቦን ፕሬዝዳንት ሆነው ቃለ መሃላ ፈጸሙ

▫ህዳር 2016 በሀገሪቱ የሽግግር ጊዜ ወቅት በተካሄደ የህዝበ ውሳኔ በፀደቀው አዲስ ሕገ-መንግሥት መሠረት ሥልጣን ተረክበዋል።

▫ሊብሬቪል አቅራቢያ በተካሄደው የቃለ መሃላ ሥነ-ሥርዓት 40 ሺህ የሚሆኑ ሰዎች እና አስራ ስድስት የአፍሪካ መሪዎች ተገኝተዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0