https://amh.sputniknews.africa
ክሬምሊን የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ግንቦት 1 ወደ ሞስኮ ያደርጉታል ስለሚባለው ጉብኝት የሚያውቀው ነገር እንደሌለ ገለፀ
ክሬምሊን የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ግንቦት 1 ወደ ሞስኮ ያደርጉታል ስለሚባለው ጉብኝት የሚያውቀው ነገር እንደሌለ ገለፀ
Sputnik አፍሪካ
ክሬምሊን የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ግንቦት 1 ወደ ሞስኮ ያደርጉታል ስለሚባለው ጉብኝት የሚያውቀው ነገር እንደሌለ ገለፀ "እንደዚህ አይነት መረጃ የለኝም። የአሜሪካ ሚዲያዎች በአሁኑ ጊዜ ብዙ እያሉ ነው። አንዳንድ ጊዜ ስለ ምን እያወሩ እንደሆነ... 03.05.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-05-03T18:39+0300
2025-05-03T18:39+0300
2025-05-03T18:54+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/03/311183_0:67:1280:787_1920x0_80_0_0_255d1b54d21eb90df05ef0d2d69e5d75.jpg
ክሬምሊን የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ግንቦት 1 ወደ ሞስኮ ያደርጉታል ስለሚባለው ጉብኝት የሚያውቀው ነገር እንደሌለ ገለፀ "እንደዚህ አይነት መረጃ የለኝም። የአሜሪካ ሚዲያዎች በአሁኑ ጊዜ ብዙ እያሉ ነው። አንዳንድ ጊዜ ስለ ምን እያወሩ እንደሆነ ለመረዳት ይከብዳል። ነገር ግን በጉዳዩ ላይ ምንም መረጃ የለኝም" ሲሉ የክሬምሊን ቃል አቀባይ ዲሚትሪ ፔስኮቭ ለጋዜጠኞች ተናግረዋል።የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ መሥሪያ ቤት ቃል አቀባይ ታሚ ብሩስ ዋሽንግተን በዩክሬን ሰላም ለማምጣት ከሚደረገው ጥረት እራሷን ለማግለል ዝግጁ እንዳልሆነች፤ ሆኖም ለውጦች የማይታዩ ከሆነ በአሸማጋይነት እንደማትቀጥል አርብ እለት ተናግረዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/03/311183_72:0:1209:853_1920x0_80_0_0_6b4c2dbea37c196d3aa2d3f152995246.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ክሬምሊን የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ግንቦት 1 ወደ ሞስኮ ያደርጉታል ስለሚባለው ጉብኝት የሚያውቀው ነገር እንደሌለ ገለፀ
18:39 03.05.2025 (የተሻሻለ: 18:54 03.05.2025) ክሬምሊን የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ግንቦት 1 ወደ ሞስኮ ያደርጉታል ስለሚባለው ጉብኝት የሚያውቀው ነገር እንደሌለ ገለፀ
"እንደዚህ አይነት መረጃ የለኝም። የአሜሪካ ሚዲያዎች በአሁኑ ጊዜ ብዙ እያሉ ነው። አንዳንድ ጊዜ ስለ ምን እያወሩ እንደሆነ ለመረዳት ይከብዳል። ነገር ግን በጉዳዩ ላይ ምንም መረጃ የለኝም" ሲሉ የክሬምሊን ቃል አቀባይ ዲሚትሪ ፔስኮቭ ለጋዜጠኞች ተናግረዋል።
የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ መሥሪያ ቤት ቃል አቀባይ ታሚ ብሩስ ዋሽንግተን በዩክሬን ሰላም ለማምጣት ከሚደረገው ጥረት እራሷን ለማግለል ዝግጁ እንዳልሆነች፤ ሆኖም ለውጦች የማይታዩ ከሆነ በአሸማጋይነት እንደማትቀጥል አርብ እለት ተናግረዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X