https://amh.sputniknews.africa
ሩሲያ ዘለንስኪ ግንቦት 1 ሞስኮ በሚካሄደው የድል ቀን በዓል ዙሪያ ስለ ደህንነት የሰጠውን አስተያየት እንደ ግልጽ ዛቻ እመለከተዋለው አለች
ሩሲያ ዘለንስኪ ግንቦት 1 ሞስኮ በሚካሄደው የድል ቀን በዓል ዙሪያ ስለ ደህንነት የሰጠውን አስተያየት እንደ ግልጽ ዛቻ እመለከተዋለው አለች
Sputnik አፍሪካ
ሩሲያ ዘለንስኪ ግንቦት 1 ሞስኮ በሚካሄደው የድል ቀን በዓል ዙሪያ ስለ ደህንነት የሰጠውን አስተያየት እንደ ግልጽ ዛቻ እመለከተዋለው አለች "ከሁሉም በላይ የኪየቭ አገዛዝ፣ የደህንነት መዋቅሩ እና ዘለንስኪ ራሱ በሩሲያ ምድር ላይ ለሚደርሰው እያንዳንዱ... 03.05.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-05-03T17:24+0300
2025-05-03T17:24+0300
2025-05-03T17:54+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/03/310977_0:81:1280:801_1920x0_80_0_0_5f4f3f674a62e4a499ef1459b5d85abf.jpg
ሩሲያ ዘለንስኪ ግንቦት 1 ሞስኮ በሚካሄደው የድል ቀን በዓል ዙሪያ ስለ ደህንነት የሰጠውን አስተያየት እንደ ግልጽ ዛቻ እመለከተዋለው አለች "ከሁሉም በላይ የኪየቭ አገዛዝ፣ የደህንነት መዋቅሩ እና ዘለንስኪ ራሱ በሩሲያ ምድር ላይ ለሚደርሰው እያንዳንዱ የሽብር ጥቃት ኃላፊነት በመውስድ ድርጊታቸውን እንደሚቀጥሉ ይፎክራሉ። የእርሱ የኃላፊነት ወሰን ባልሆነበት 'በግንቦት 1 በሩሲያ ግዛት ደህንነትን ማረጋገጥ አልችልም' የሚለው ንግግር ቀጥተኛ ማስፈራሪያ ነው" ሲሉ የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ማሪያ ዛካሮቫ ለስፑትኒክ ተናግረዋል። የዘለንስኪ ንግግር ሳይታሰብ የተደረገ አይደለም ብለዋል። "ይህ ትክክለኛ ዓለም አቀፋዊ የሽብርተኝነት ማስፈራሪያ ነው... የባንኮቫ [የዩክሬን ፕሬዝዳንት ጽሕፈት ቤት] ኃላፊ በአንድ ቃለ መጠይቅ የሩሲያው ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን በታላቁ የአርበኝነት ጦርነት ድል ቀናት ያቀረቡትን የተኩስ አቁም ጥያቄ ውድቅ ያደረጉት እና ግንቦት 1 ሞስኮ ለመገኘት ያቀዱትን የዓለም መሪዎች በግልጽ ያስፈራሩት ለዚህ ነው" ብለዋል ቃል አቀባይዋ። ዛካሮቫ ዘለንስኪ "የውጭ ሀገራት የሽብርተኝነት ልምዱን" ወደ ሌሎች አህጉራት ለማስፋፋት በብዙ ሀገራት በተለይም በማሊ ተከታታይ የሽብር ወንጀሎችን እንደፈፀመ አስታውሰዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/03/310977_52:0:1228:882_1920x0_80_0_0_e93ba4c6f1ecae48a7d1afe45d528d53.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ሩሲያ ዘለንስኪ ግንቦት 1 ሞስኮ በሚካሄደው የድል ቀን በዓል ዙሪያ ስለ ደህንነት የሰጠውን አስተያየት እንደ ግልጽ ዛቻ እመለከተዋለው አለች
17:24 03.05.2025 (የተሻሻለ: 17:54 03.05.2025) ሩሲያ ዘለንስኪ ግንቦት 1 ሞስኮ በሚካሄደው የድል ቀን በዓል ዙሪያ ስለ ደህንነት የሰጠውን አስተያየት እንደ ግልጽ ዛቻ እመለከተዋለው አለች
"ከሁሉም በላይ የኪየቭ አገዛዝ፣ የደህንነት መዋቅሩ እና ዘለንስኪ ራሱ በሩሲያ ምድር ላይ ለሚደርሰው እያንዳንዱ የሽብር ጥቃት ኃላፊነት በመውስድ ድርጊታቸውን እንደሚቀጥሉ ይፎክራሉ። የእርሱ የኃላፊነት ወሰን ባልሆነበት 'በግንቦት 1 በሩሲያ ግዛት ደህንነትን ማረጋገጥ አልችልም' የሚለው ንግግር ቀጥተኛ ማስፈራሪያ ነው" ሲሉ የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ማሪያ ዛካሮቫ ለስፑትኒክ ተናግረዋል።
የዘለንስኪ ንግግር ሳይታሰብ የተደረገ አይደለም ብለዋል።
"ይህ ትክክለኛ ዓለም አቀፋዊ የሽብርተኝነት ማስፈራሪያ ነው... የባንኮቫ [የዩክሬን ፕሬዝዳንት ጽሕፈት ቤት] ኃላፊ በአንድ ቃለ መጠይቅ የሩሲያው ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን በታላቁ የአርበኝነት ጦርነት ድል ቀናት ያቀረቡትን የተኩስ አቁም ጥያቄ ውድቅ ያደረጉት እና ግንቦት 1 ሞስኮ ለመገኘት ያቀዱትን የዓለም መሪዎች በግልጽ ያስፈራሩት ለዚህ ነው" ብለዋል ቃል አቀባይዋ።
ዛካሮቫ ዘለንስኪ "የውጭ ሀገራት የሽብርተኝነት ልምዱን" ወደ ሌሎች አህጉራት ለማስፋፋት በብዙ ሀገራት በተለይም በማሊ ተከታታይ የሽብር ወንጀሎችን እንደፈፀመ አስታውሰዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X