የናይጄሪያ የፌዴራል ኮሌጆች ድርብ የምስክር ወረቀት መስጠት ሊጀምሩ ነው

© telegram sputnik_ethiopiaየናይጄሪያ የፌዴራል ኮሌጆች ድርብ የምስክር ወረቀት መስጠት ሊጀምሩ ነው
የናይጄሪያ የፌዴራል ኮሌጆች ድርብ የምስክር ወረቀት መስጠት ሊጀምሩ ነው - Sputnik አፍሪካ, 1920, 02.05.2025
ሰብስክራይብ

የናይጄሪያ የፌዴራል ኮሌጆች ድርብ የምስክር ወረቀት መስጠት ሊጀምሩ ነው

ተማሪ ቤቶቹ ከመስከረም 2018 ዓ.ም ጀምሮ የናይጄሪያን የትምህርት ሰርተፍኬት እና የመጀመሪያ ዲግሪ መስጠት ይጀምራሉ። ለውጡ ፕሬዝዳንት ቦላ ቲኑቡ በፈረንጆቹ 2023 በኮሌጆች የአስተዳደር ሕግ ላይ ማሻሻያ ማድረጋቸውን ተከትሎ የመጣ ነው።

ፕሮግራሙ የተመራቂዎችን ሥራ የማግኘት ዕድል የማሳደግ እና የከፍተኛ ትምህርትን የማጠናከር ውጥን አንግቧል።

ተነሳሽነቱ መንግሥት በትምህርት ዘርፉ የሚያካሂደው ማሻሻያ ቁልፍ አካል ሲሆን በናይጄሪያ የከፍተኛ ትምህርት ስርዓት ላይ ጥራት እና ተፈላጊነትን ለማምጣት ያለመ ነው።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0