https://amh.sputniknews.africa/20250502/305484.html
በአፋር ክልል በቅርቡ 10 ፋብሪካዎች እንደሚመረቁ ተገለፀ
በአፋር ክልል በቅርቡ 10 ፋብሪካዎች እንደሚመረቁ ተገለፀ
Sputnik አፍሪካ
በአፋር ክልል በቅርቡ 10 ፋብሪካዎች እንደሚመረቁ ተገለፀ የክልሉ ፕሬዝዳንት አወል አርባ እሰከ ቅርብ ግዜ ድረስ በአፋር የነበሩ ፋብሪካዎች ከ6 እንደማይበልጡ ለሀገር ውስጥ ሚዲያ ተናግረዋል።ሆኖም በ2014 ዓ.ም የተጀመረው የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ... 02.05.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-05-02T18:16+0300
2025-05-02T18:16+0300
2025-05-02T18:34+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/02/305331_0:56:1080:664_1920x0_80_0_0_21cba73bd88be9b87c69bcbe608001a5.jpg
በአፋር ክልል በቅርቡ 10 ፋብሪካዎች እንደሚመረቁ ተገለፀ የክልሉ ፕሬዝዳንት አወል አርባ እሰከ ቅርብ ግዜ ድረስ በአፋር የነበሩ ፋብሪካዎች ከ6 እንደማይበልጡ ለሀገር ውስጥ ሚዲያ ተናግረዋል።ሆኖም በ2014 ዓ.ም የተጀመረው የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ በክልሉ ለኢንቨስትመንት መስፋፋት ጉልህ አስተዋፅኦ እያደረገ እንደሆነ ተናግረዋል። በአነስተኛና በከፍተኛ የአምራች ኢንዱስትሪ ዘርፍ ከ300 በላይ አምራቾች እንደተሠማሩም ገልፀዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/02/305331_60:0:1020:720_1920x0_80_0_0_8878b5394c3b2b7949d15c3de9064dc8.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
በአፋር ክልል በቅርቡ 10 ፋብሪካዎች እንደሚመረቁ ተገለፀ
18:16 02.05.2025 (የተሻሻለ: 18:34 02.05.2025) በአፋር ክልል በቅርቡ 10 ፋብሪካዎች እንደሚመረቁ ተገለፀ
የክልሉ ፕሬዝዳንት አወል አርባ እሰከ ቅርብ ግዜ ድረስ በአፋር የነበሩ ፋብሪካዎች ከ6 እንደማይበልጡ ለሀገር ውስጥ ሚዲያ ተናግረዋል።
ሆኖም በ2014 ዓ.ም የተጀመረው የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ በክልሉ ለኢንቨስትመንት መስፋፋት ጉልህ አስተዋፅኦ እያደረገ እንደሆነ ተናግረዋል።
በአነስተኛና በከፍተኛ የአምራች ኢንዱስትሪ ዘርፍ ከ300 በላይ አምራቾች እንደተሠማሩም ገልፀዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X