በዩኔስኮ የተመዘገበው የኮንሶ ባህላዊ መልክዓ ምድር በአግባቡ ሊተዋወቅ ይገባል ተባለ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱበዩኔስኮ የተመዘገበው የኮንሶ ባህላዊ መልክዓ ምድር በአግባቡ ሊተዋወቅ ይገባል ተባለ
በዩኔስኮ የተመዘገበው የኮንሶ ባህላዊ መልክዓ ምድር በአግባቡ ሊተዋወቅ ይገባል ተባለ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 02.05.2025
ሰብስክራይብ

በዩኔስኮ የተመዘገበው የኮንሶ ባህላዊ መልክዓ ምድር በአግባቡ ሊተዋወቅ ይገባል ተባለ

የቱሪዝም ሚኒስትር ሰላማዊት ካሳ በዛሬው እለት በኮንሶ ጉብኝት አካሂደዋል።

ሚኒስትሯ በዚህ ወቅት ታሪካዊ እና ባህላዊ እሴቶችን የያዘው የኮንሶ መልክዓ ምድር ለሀገር ውስጥ እና ለውጭ ጎብኝዎች በተገቢው መልኩ ለማስተዋወቅ እንደሚሠራ ተናግረዋል።

የኮንሶ ባህላዊ መልክዓ ምድር በዩኔስኮ የሚዳሰስ ቅርስ ዝርዝር ሥር በ2003 ዓ.ም ነበር የተመዘገበው፡፡

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
በዩኔስኮ የተመዘገበው የኮንሶ ባህላዊ መልክዓ ምድር በአግባቡ ሊተዋወቅ ይገባል ተባለ - Sputnik አፍሪካ
1/2
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
በዩኔስኮ የተመዘገበው የኮንሶ ባህላዊ መልክዓ ምድር በአግባቡ ሊተዋወቅ ይገባል ተባለ - Sputnik አፍሪካ
2/2
1/2
2/2
አዳዲስ ዜናዎች
0