ኮንጎ እና ሩዋንዳ በሁለት ወራት ውስጥ የሰላም ስምምነት ይፈራረማሉ ብላ አሜሪካ እንደምትጠብቅ ዘገባዎች አመላከቱ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱኮንጎ እና ሩዋንዳ በሁለት ወራት ውስጥ የሰላም ስምምነት ይፈራረማሉ ብላ አሜሪካ እንደምትጠብቅ ዘገባዎች አመላከቱ
ኮንጎ እና ሩዋንዳ በሁለት ወራት ውስጥ የሰላም ስምምነት ይፈራረማሉ ብላ አሜሪካ እንደምትጠብቅ ዘገባዎች አመላከቱ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 02.05.2025
ሰብስክራይብ

ኮንጎ እና ሩዋንዳ በሁለት ወራት ውስጥ የሰላም ስምምነት ይፈራረማሉ ብላ አሜሪካ እንደምትጠብቅ ዘገባዎች አመላከቱ

የፕሬዝዳንት ትራምፕ ከፍተኛ የአፍሪካ አማካሪ ማሳድ ቡሎስ ለምዕራባውያን ሚዲያዎች እንደገለጹት ኮንጎ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ እና ሩዋንዳ ከሰላም ስምምነቱ በተጨማሪ ከዩናይትድ ሰትቴስ ጋር በተናጠል የማዕድን የመግባቢያ ሰነድ ዋሽንግተን ውስጥ ይፈራረማሉ፡፡

የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማርኮ ሩቢዮ በግንቦት ወር አጋማሽ የሰላም ስምምነቱን ለማጠናቀቅ ከሩዋንዳ እና ኮንጎ አቻዎቻቸው ጋር እንደሚገናኙ ቡሎስ ጨምረው ገልጸዋል።

አክለውም አሜሪካ፣ ኳታር፣ ፈረንሳይ እና ቶጎን (የአፍሪካ ህብረትን በመወከል) ያካተተ የክትትል ቡድን መመሥረቱን አስታውቀዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0