ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ የጣሉትን ቀረጥ ተከትሎ የእስያ ሀገራት ኢትዮጵያን ተቀዳሚ የኢንቨስትመንት መዳረሻ እያደረጉ መሆኑ ተገለፀ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ የጣሉትን ቀረጥ ተከትሎ የእስያ ሀገራት ኢትዮጵያን ተቀዳሚ የኢንቨስትመንት መዳረሻ እያደረጉ መሆኑ ተገለፀ
ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ የጣሉትን ቀረጥ ተከትሎ የእስያ ሀገራት ኢትዮጵያን ተቀዳሚ የኢንቨስትመንት መዳረሻ እያደረጉ መሆኑ ተገለፀ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 02.05.2025
ሰብስክራይብ

ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ የጣሉትን ቀረጥ ተከትሎ የእስያ ሀገራት ኢትዮጵያን ተቀዳሚ የኢንቨስትመንት መዳረሻ እያደረጉ መሆኑ ተገለፀ

የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን የኢንቨስትመንት ፕሮሞሽንና ማርኬቲንግ ዘርፍ ሥራ አስፈፃሚ ዘመን ጁነዲ የቀረጥ ጭማሪውን ተከትሎ በተለይም የቬትናም እንዲሁም የቻይና፣ የህንድ እና የተለያዩ ሀገራት ባለሀብቶች በኢትዮጵያ መዋዕለ ነዋያቸውን ለማፈሰስ ፍላጎት እያሳዩ እንደሆነ ገልፀዋል።

ኃላፊው ይህን ያሉት ከተለያዩ ግዙፍ የቻይና ኩባንያዎች የተውጣጣ የንግድ ልዑካን ቡድን ለቅድመ ኢንቨስትመንት ምልከታ የቂሊንጦ ልዩ የኢኮኖሚ ዞንን በጎበኘበት ወቅት ነው።

መንግሥት እየተገበራቸው ያሉ የለውጥ ሥራዎችም ሀገሪቱን ዋና የኢንቨስትመንት መዳረሻ እያደረጋት ይገኛል ማለታቸውን ኮርፖሬሽኑ በማሕበራዊ ሚዲያ ገፁ አስፍሯል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ የጣሉትን ቀረጥ ተከትሎ የእስያ ሀገራት ኢትዮጵያን ተቀዳሚ የኢንቨስትመንት መዳረሻ እያደረጉ መሆኑ ተገለፀ - Sputnik አፍሪካ
1/2
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ የጣሉትን ቀረጥ ተከትሎ የእስያ ሀገራት ኢትዮጵያን ተቀዳሚ የኢንቨስትመንት መዳረሻ እያደረጉ መሆኑ ተገለፀ - Sputnik አፍሪካ
2/2
1/2
2/2
አዳዲስ ዜናዎች
0