አፍሪኤግዚም ባንክ በካሪቢያንና በአፍሪካ የነዳጅ ነፃነትን ለማጠናከር ያለመ ኢንቨስትመንት ይፋ አደረገ
11:14 02.05.2025 (የተሻሻለ: 11:34 02.05.2025)
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱአፍሪኤግዚም ባንክ በካሪቢያንና በአፍሪካ የነዳጅ ነፃነትን ለማጠናከር ያለመ ኢንቨስትመንት ይፋ አደረገ

© telegram sputnik_ethiopia
/ ሰብስክራይብ
አፍሪኤግዚም ባንክ በካሪቢያንና በአፍሪካ የነዳጅ ነፃነትን ለማጠናከር ያለመ ኢንቨስትመንት ይፋ አደረገ
ባንኩ በአህጉሪቱ የኃይል ዋስትናን ማሳደግና በአፍሪካ ሀገራት መካከል የነዳጅ ንግድን ማበረታታት ላይ ያነጣጠረ የ3 ቢሊዮን ዶላር ኢንቨስትመንት ለማስጀመር አቅዷል፡፡
አፍሪኤግዚም በተዘዋዋሪ የብድር ፕሮግራሙ የተጣሩ የነዳጅ ምርቶች ወጪን በመሸፈን እንደ አንጎላ ሎቢቶ እና የናይጄሪያው ዳንጎቴ ያሉ ትላልቅ የነዳጅ ማጣሪያዎችን ይደግፋል።
ፕሮጀክቱ ከአፍሪካ አህጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጣና የኢንዱስትሪ ልማትን ማነቃቃት እና የሥራ ዕድሎችን መፍጠር ግቦች ጋር የተጣጣመ ነው።
ባንኩ በዚህ ኢንቨስትመንት የአፍሪካን ኢኮኖሚ የመቋቋም አቅም እና ጥንካሬ ለማሳደግ አስቧል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X